Skip to main content
የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ/ PEACE TALK ETHIOPIA 
ስራችን ስላም ነው፡፡ / We Work for Peace

የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ/ PEACE TALK ETHIOPIA ስራችን ስላም ነው፡፡ / We Work for Peace

By Digafie Debalke

የፕሮግራማችን ዋነኛ ትኩረት በዘላቂ አገራዊ ሰላም ግንባታ፣ ማህበራዊና ፓለቲካዊ ዕርቅ ላይ ሲሆን ወደዚያም ሊያደርሱ የሚችሉ መንገዶችን በማፈላለግና በመጠቆም አስተዋፅዖ ለማድረግ እንጥራለን።

የተሟላ ሰላም አለ ማለት የሚቻለው ጦርነት ወይም ውጊያ ስለሌለ ሳይሆን በአንፃሩ የፓለቲካ ፣ የኢኮኖሚ ማህበራዊና የሌሎች መሰረታዊ መብቶች መከበር ጋር በቀጥታ የተቆራኘ ነው።ፕሮግራማችን ፍትሀዊ ሰላም በኢትዮጵያ ይረጋገጥ ዘንድ ቀናና አቀራራቢ ራዕይ ያላቸውን ሁሉ እየጋበዘ ያወያያል።

ዝግጅታችን የማንኛውንም ቡድን ወይም የፓለቲካ አጀንዳ የማያስተናግድ ፣ተቀራርቦ መነጋገርን የሚያበረታታና ፤የጥላቻንና የመከፋፈል ወሬዎችንና ፕሮፓጋንዳዎችን እንደማያስተናግድ ከወዲሁ በትህትና እናሳሰባለን።

ተልዕኮአችን ሰላም ብቻ ነው።
Available on
Google Podcasts Logo
Pocket Casts Logo
RadioPublic Logo
Spotify Logo
Currently playing episode

Episode#15 ቃል መጠይቅ ከወይዘሮ ሜሮን አሃዱ ጋር፡:ጥቁር አሜሪካውያን የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በመካሄድ ላይ ስላለው የሶስትዮሽ ድርድር ያወጡት መግለጫና ይህም ይሆን ዘንድ የዳያስፖራው አስተዋፅኦ::

የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ/ PEACE TALK ETHIOPIA ስራችን ስላም ነው፡፡ / We Work for PeaceJul 01, 2020

00:00
58:23
Conversation With Dr. Ashok Swain Canada - India Diplomatic Tensions, and the Tripartite Talks on the Grand Ethiopian Renaissance Dam

Conversation With Dr. Ashok Swain Canada - India Diplomatic Tensions, and the Tripartite Talks on the Grand Ethiopian Renaissance Dam

Canada - India Diplomatic Tensions and Talks on the Grand Ethiopian Renaissance Dam

Sep 24, 202301:06:05
ፍትህ የለሽ "ሰላም" በኢትዮጵያ

ፍትህ የለሽ "ሰላም" በኢትዮጵያ

ህግና የህግ የበላይነት የሚሉት ጽንሰ ሃሳቦች በሃሳብም ሆነ በተግባር የአንድ አገር መንግስት መሰረት መሆናቸው ከጥንታዊው የሃሙራቢ ህግ ጀምሮ በግልጽ የተቀመጠ ነው፡፡ ህግና ሰርአት በሁሉም የማህበረሰብ እርከኖች ማለትም ከመንግስት እስከ ግለሰብ ድረስ በተጻፉና ባልተጻፉ ህጎች መተዳደራቸው ስርአተ አልበኝነትን ግለሰባዊና ቡድናዊ የበቀል እርምጃዎችንና ሁከትን ከመገደብ ባሻገር አገር በደንብና በስርአት ትመራ ዘንድ የተቀረጸ ብቸኛ መንገድ ነው፡፡ ከዚህ የህግ ማእቀፍ ውጪ በግልም በቤተሰብም ሆነ በማህበረሰብና በአገር ደረጃ ለመሄድ መሞከር አደገኛ ብቻ ሳይሆን መመረጥ የሌለበት የጥፋት መንገድ ነው፡፡ ፍትሃዊ ህግና የህግ የበላይነት የሰላም ዋነኛው መገለጫ ነው፡፡ ሰላም በተለይም ዘላቂ ሰላም የሚወለደው ከፍትህ ማህጸን ውስጥ ነው፡፡ ፍትህን አግልሎ ከፖለቲካ ቀመርና ከ እከከኝ ል ከክህ እቀፈኝ ልቀፍህ ጨዋታ ውስጥ ሰላምተወልዶ አያውቅም፡፡ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ህጋዊ ፍትህን መነሻው አድርጎ ያልተነሳ የሰላም ጉዞ በየትኛውም አገር ሰላምን አረጋግጦ አያውቅም፡፡በመሆኑም ሰላም ስንል ፍትህ ማላታችን እንደሆነ በሚገባ ማስመር ያስፈልጋል፡፡ አገራዊ ሰላም ሊመጣ የሚችለው ከግለሰቦች መልካም ፈቃድ ውጪ አገራዊ ተቋማት የተጣለባቸውንና በህዝብ የተሰጣቸውን ኃላፊነት ያለማንም ጣልቃ ገብነት ሲፈጽሙ ብቻ ነው፡፡ ህዝባዊና አገራዊ ሰላም ሊሰፍን የሚችለው በህጋዊ መሰረት ላይ የቆመ ሰብ ዕናን የሚያከብር ዜጎችን በእኩልነት የሚያስተናግድ የህግ አፈጻጸም ሲኖር ብቻ ነው፡፡ ህዝብን እንደ ህጻናት በከረሜላ ማታለል ለተወሰነ ጊዜ ሊያስኬድ ይችል እንደሁ እንጂ በዘላቂነት መፍትሄ ሊሆን አይችልም፡፡ በፍትሃዊ መሰረት ላይ ያልቆመ ሰላም በአሽዋ ላይ እንደ ተገነባ ነው፡፡ ንፋስ ሲመታው መዋዥቅ ብቻ ሳይሆን መውደቁና መፈራረሱ የማይቀር ነው፡፡ ጊዜን በአግባቡ ተጠቅሞ ለስር ሰደድ ችግሮች ስር ነቀል መፍትሄ መሻት አስተዋይነት ነው፡፡ብልጭልጩን እያሳዩ ዛሬን ብቻ መሻገርን እንደ መፍትሄ አድርጎ መወሰድ ህዝብንና አገርን ለአደጋ ከማጋለጡም በላይ ራስን ከማታለል ከፍ ባለ አንዳችም የሚፈይደው ነገር አይኖርም፡፡ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ሰላም ይፈልጋሉ፡፡ የሚፈልጉት ሰላም ግን ሊመጣ የሚችለው ፍትህን ባገለለ የአስረሽ ምቺው ዳንኪራ ውስጥ ያለመሆኑን ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡  

May 08, 202301:14:18
የሰላም ግንባታን መሰረታዊ ህጎችና ምሰሶዎች ሳያከብሩ ዘላቂ ሰላም እናሰፍናለን ማለት ከቅዥት የዘለለ ትርጉም አይኖረውም፡፡

የሰላም ግንባታን መሰረታዊ ህጎችና ምሰሶዎች ሳያከብሩ ዘላቂ ሰላም እናሰፍናለን ማለት ከቅዥት የዘለለ ትርጉም አይኖረውም፡፡

በኢትዮጵያ ለዘመናት የዘለቀው የዘላቂ ሰላም መታጣት ዋነኛ ምንጩ አገራዊ ፖለቲካውን ላለፉት ሃምሳ አመታት የመሩት ቡድኖች ለሰው ልጆች ህይወት ክብርና ዋጋ የማይሰጡና ህዝቡን ለስልጣን እርካባቸው መወጣጫ እንደ ጭዳ እያቀረቡ መቀጠልን መምረጣቸው ነው፡፡ውዱና ክቡሩን የሰው ልጆች ህይወት እንደ ማገዶ እንጨት በየአውድማው እየጋዩ እነርሱ የፖለቲካ መንበረ ስልጣኑንና ጨምድዶ ከመያዝና የኢኮኖሚ ጥቅማ ትቅሙን ከማጋበስ በስተቀር ለህዝብ መከራና ስቃይ አንዳችም ቁብ የማይሰጣቸው በደም አድገው በደም የጎለበቱ በህዝብ እልቂት የሚያላግጡና አልፈውም በማን አለብኝነት በወገን አስከሬን ላይ የሚደግሱ በመሆናቸው ነው፡፡
ስልጣንና ከስልጣን ጋር ተያይዘው የሚመጡት ጥቅሞች እንደ እጽ የማይላቀቁት ሱስ የሆነባቸው የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ከመሰረታዊው የስብዕና ሚዛን የወጡና የሞት መልዕክት እንደ ሰርግ ጥሪ የእናቶች ዋይታ እንደ ዘፈን የሚያስደስታቸው ከአራዊት ያነሰ የርህራሄና የመልካምነት ስሜት የሚታይባቸው እኩይነትን እንደ ዕውቀት ግፍ መጸምን እንደ ብልሃት የሚያዩ ከስነ ልቦናዊና መንፈሳዊ ሰላም ጋር የማይተዋወቁ ጨካኞች ናቸው፡፡
የዘላቂ ሰላም ምንጩና መሰረቱ ፍትህ ነው፡፡ በፍትሃዊ መሰረት ላይ ያልቆመ ሰላም እንኳን ዘላቂ ሊሆን መሰረታዊውን የሰላም መመዘኛ አያሟላም፡፡እንደሚታወቀው ሰላም የጦርነት ወይንም የውጊያ ያለመኖር አይደለም፡፡ ሰላም በውስጣዊ ስሜትና የስነ ልቦና ሰውነት ውስጥ ጸንቶ በዕለት ተዕለት ኖሮ ስራ ስነ ምግባር ከሌሎች ጋር ባለን ግንኙነቶችና ስለ ሌሎች ባለን መልካም አሳቢነትና ድርጊት የሚገለጽ ተጨባጭ የኑሮ ዘይቤ ነው፡፡
ህጋዊ ተጠያቂነት የአንድ አገር መሰረታዊ ህልውናና ባህርይ መገለጫ ነው፡፡አስቡት ላንዳፍታ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኃላ ውጊያውን በአሸናፊነት የተወጡት የምዕራቡ አለም የጥምረት ኃይሎች ጦርነቱን በአሸናፊነት ተወጥተነዋልና የናዚ ፓርቲ መሪዎች ሁሉም ወደየቤታቸው ተመልሰው ሰላማዊ ኑሮ ይግፉ እኛም ወደ መጣንበት እንመለስ ብለው የኑርንበርግ ችሎትን ስያቋቋሙን በህይወት የተረፉትን የናዚ መሪዎች ለፍትህ ሳያቀርቡ ቀርተው ቢሆን ዛሬ ባለው የዓለም ሰላምና እውነታ ላይ ምን ተጽእኖ ያሳድር ነበር? እስቲ ልብ እንበል በነጮች የበላይነት ላይ የተመሰረተው የአፓርታይድ ስርአት በደቡብ አፍሪካ ህዝብ እልህ አስጨራሽ ትግል ተገርስሶ በፕሬዝዳንት ኔልሰን ማንዴላ የተመራው የዲሞክራሲ ስርአት ሲመሰረት ያለፈው በደል ሁሉ በይቅርታ ይታለፈ ተብሎ አስቃቂ ወንጀል የፈጸሙት የአስተደደር የፖሊሲና የጸጥታ ኃይሎች በጅምላ ይቅርታ ቢታለፉ ለዘመናት በገዛ አገራቸው እንደ ሁለተኛ ዜጋ ተቆጥረው የኖሩት ጥቁር አፍሪካውያን የሚሰማቸው ስሜት ምን ሊሆን ይችላል? ደቡብ አእሪካስ ከሰላምና ከዲሞክራሲ ግንባታ አንጻር ምን ትመስል ነበር?
በአገራችን ዛሬ እነርሱ በነደፉት የ ዕልቂት ድግስ ልጆቻቸው የታረዱባቸው መርዶ ሳይነገራቸውና አንብተው ሳይወጣላቸው የተፈናቀለው ወደ ቤቱ ስይገባ የሞተው ሳይቀበር ትምህርታቸው የተቋረጠባቸው ወጣቶች ወደ ትምህርት ገበታቸው ሳይመለሱ በአጠቃላይ የመከራው ገፈት ቀማሾች መልሰው ሳይቋቋሙ የጦርነትና የግፍ መሃንዲሶቹን መልሶ ማቋቋም በየትኛውም የሞራል መመዘኛ የሚኮነንና የሚወገዝ ነው፡፡
ከአዲስ አበባ በአንድ መቶ ሰላሳ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለችው የደብረ ብርሃን ከተማ ከቅየቻውና ከቤት ንብረታቸው ተገፍተው በካምፕ ውስጥ ታጉረው ያለበቂ ምግብና መጠለያ ለሚኖሩ ወገኖቻችን የመጠለያና የምግብ እርዳታ በቅጡ ማቅረብ ቀርቶ በመንፈስ እንኳን ተገኝቶ አይዞአችሁ የማይል መንግስት ለመቶ ሽዎች ህይወት መጥፋት ለሚሊዮኖች መፈናቀል ለእናቶቻችንና እህቶቻችን መደፈር ምክንያት ከሆኑ የጦር ወንጀለኞች ጋራ በአስረሽ ምቺው ድግስ መሸላለምና መሞዳሞድ የኢትዮጵያ መሪዎች ነን ባዮችና ፖለቲከኞች የደረሱቡትን እንደ አገር አንገት የሚያስደፋ ዝቅታ ከማመላከት የዘለለ ትርጉም አይኖረውም፡፡ ይህስ አስነዋሪ ድርጊት በሰሜን ዕዝ የሰራዊቱ አባላት ላይ የክህደት ወንጀል ፈጽመው በተኙበት ካረዷቸው በኃላ በአስከሬናቸው ላይ እየዘለሉ ከጨፈሩት በምን ይለያል? በግፍ ለታረዱ ሰላማዊ ዜጎች በፓርላማው ውስጥ የአንዲት ደቂቃ የህሊና ጸሎት መጠየቅ እንደ ጠላት በሚያስቆጥርበት አብዛኛዎቹ የዚህ ትርጉም የለሽ ጦርነት ሰለባዎች አስከሬን አሁንም ለሰው ልጅ ክብር በሚመጠን መልኩ አፈር ባልለበሰበት የጦርነቱና የእልቂቱ መሃንዲሶች ለብሰውና አጌጠው ታጅበውና ተሸሞንሙነው ማየት በእጅጉ ልብ ይሰብራል፡፡ በአገራዊ የማንነት ትርጉም ላይም የማይሽር ጠባሳ ጥሎ ያልፋል፡፡በቀልና ፍትህ ሁለት ከፍተኛ የተራራቁ ጎራዎች ውስጥ የሚታዩ መንገዶች ናቸው፡፡ ካሳ ይቅርታ መጠየቅ ይቅርታ መቀበልና መስጠት የፍትህና የእርቅ ገጸ ባህርያት ናቸው፡፡ ፍትህ ሲኖር በፍርድና ፍትህ ስርአቱ ላይ እምነት ያለው ብቻ ሳይሆን የህግ የበላይነት የሚያከብርና የሚያስከብር ዜጋ ይኖራል፡ ዛሬ በኢትዮጵያ ያለው የፍትህ ስርአት በግለሰቦች መልካም ፈቃድ ላይ የቆመ እንጂ የህግንና የፍትህን የበላይነት በማክበርና በማስከበር ላይ የተመሰረተ አይደለም፡፡ ለመሪዎች ማስነጠስ ለማጨብጨብ የሚሽቀዳድሙ ህግ አውጪዎችና ህግ አስከባሪዎች ባለቡት ህግ የግለሰቦች ቃል እንጂ በህዝብ ፍላጎትና ጥቅም ላይ የተመሰረተ ሂደት ሊሆን አይችልም፡፡ ሌላው ሁሉ ቀርቶ ለሁለት አመታት በአገራችን ሰሜናዊ ክፍል የተካሄደው ትርጉም የለሽ የዕልቂት ጦርነትን ዛሬ መለስ ብለን ስንቃኝ የኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የወገኖቻችንን ደም አጥንትና ስጋ የተሸከሙት የአገራችን ተራሮች ሜዳዎች ቋጥኝ ወንዞችና ተረተሮች አፍ ቢኖራቸው ይህንን ንቀት ይህንን በህዝብ ደም የተሳከረ እብሪት በምን መልክ ይገልጹት ይሆን? የሰላምን መሰረታዊ ትርጉሞች አዛብቶ ከፕሮፓጋንዳና ከአስረሽ ምቺው ሊዘል የማይችል የሰላም ከበሮ መደለቅ ህዝባዊ አመኔታ የሌለው የራስን የስልጣን ቅዠት በዲስኩር ደረጃ ለማስተጋባት የሚድረግ ማንኛውም ሙከራ የፖለቲከኞችን የ እውቀት እንጭጭነት ሲያመላከት ይህ ዕንጭጭነት ደግሞ እንመራዋለን የሚሉትን ህዝብ ፈጽሞ እንደማያውቁት የማስረጃ ሰነድ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ መልዕክት ግለጽ ነው፡፡ በህዝብ ደም መቀለድ እስከመቼ? በህጻናት በወጣቶች በአረጋውያንና በእናቶች ህይወት የፖለቲካ ቁማር ጨዋታ የስልጣን መደላድል መፍጠር እስከመቼ? ከአንዱ የዘውግ ጎራ ዘዋሪዎች ዳንኪራ ለመምታት ሌላኛውን በጠላትነት መፈረጅ እስከመቼ? ኢትዮጵያ ሰላም ያስፈልጋታል፡፡ ኢትዮጵያውያውያን ጦርነት መፈናቀል ስደት የንብረት መውደም እንዲያበቃ ይፈልጋሉ፡፡ ነገር ግን ፍትህን ለመስ ዋ እትነት አቅርቦ የሚፈጠር ዘላቂ ሰላም ምንም አይነት ዘላቂነት እንደማይኖረውና ይልቁንም ይህ አይነቱ በስልጣን ስካር የተዛባ የሰላም እይታ ሌላ የጦርነት ሴራን በውስጡ ያዘለ መሆኑ በ እጅጉ ያሳስባቸዋል፡፡ ህዝብ የሜጠይቀው በቀል ሳሆን ፍትህ ነው፡፡ ፍትህና የህግ የበላይነት የአንድ አገር ዋነኛ ምሰስዎች ናቸው፡፡ ለዲሞክራሲ ስር አት ግ ን ባታ ቆመናል የሚሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎችና መሪዎቻቸው የዚህ ፍትህ የለሽ የአስረሽ ምቺው ስርአት የዳንስ ተቧዳኝ ከመሆን ይልቅ የህዝቡን ድምጽ ማሳማትንና የህዝቡን መከራና ሰቆቃ ለመቀነስ ቢሰሩ ከታሪክ ተተያቂነት ይድናሉ፡፡

Apr 24, 202317:36
EPRP

EPRP

EPRP

Apr 22, 202301:13:20
Toxic Polarization : The Politics of "Us" versus "Them" and Its Deadly Effect in Ethiopia

Toxic Polarization : The Politics of "Us" versus "Them" and Its Deadly Effect in Ethiopia

Toxic Polarization : The Politics of "Us" versus "Them" and Its Deadly Effect in Ethiopia .

Conversation with Dr. Senait Senay

Apr 02, 202301:43:59
የኢትዮጵያን የተወሳሰቡ ችግሮችና ፈተናዎች ለመወጣት ምን አይነት ተገባራዊ ስራዎች ያስፈልጋሉ? ውይይት ከዶክተር ብስራት ለሜሳ ጋር

የኢትዮጵያን የተወሳሰቡ ችግሮችና ፈተናዎች ለመወጣት ምን አይነት ተገባራዊ ስራዎች ያስፈልጋሉ? ውይይት ከዶክተር ብስራት ለሜሳ ጋር

የኢትዮጵያን የተወሳሰቡ ችግሮችና ፈተናዎች ለመወጣት ምን አይነት ተገባራዊ ስራዎች ያስፈልጋሉ?

Mar 23, 202302:49:36
አሁን በስራ ላይ ያለው የኢትዮጵያ የትምህርት ስርአት ምን ይመስላል? ምን አይነት መሻሻሎችስ ያስፈልጉታል? ለምን?  

አሁን በስራ ላይ ያለው የኢትዮጵያ የትምህርት ስርአት ምን ይመስላል? ምን አይነት መሻሻሎችስ ያስፈልጉታል? ለምን?  


አሁን በስራ ላይ ያለው የኢትዮጵያ የትምህርት ስርአት ምን ይመስላል?ምን አይነት መሻሻሎችስ ያስፈልጉታል? ለምን?  

 

በተቋማት ደረጃም ሆነ ከተቋማት ውጪ የሚደረጉ ትምህርት ነክ የሆኑ ስራዎች በአገር የዕውቀት የስልጣኔ የልማትና እድገትጉዞ ላይ ጉሉህና ወሳኝ ተጽእኖ እንደሚኖራቸው በሚገባ ይታወቃል፡፡ በአገራችን በኢትዮጵያ በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት የዘመናዊነት ምሰሶውንና መሰረቱን ያገኘው የኢትዮጵያ የትምህርትስርዓት ከ1966 እኢአ በኃላ የመጡት የፖለቲካ ስርዓቶች የትምህርት ስርዓቱን ከፖለቲካ ፍላጎታቸውና አጀንዳቸው ጋር የሚጣጣም መስመር ለማስያዝና ይህንንም ለማስፈጸም በተለያዩ ደረጃዎች ባሉ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ተጽእኖ አሳድረዋል፡፡በመሆኑም ትምህርት እውቀት እውቀት ከመሽተት ይልቅ የፖለቲካ ጠረን ይዞ እንዲቀረጽና እንዲወጣ ሆኗል፡፡

ትምሀርት አንድ አገር የሚቆምበት መሰረትና ምሰሶ ነው፡፡ትምህርት  የአገር ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ አቅጣጫ መቃኛ ብቻ ሳይሆን የሞራል የስነምግባር የስብዕናና የሰነ ልቦና እርከንና ደረጃ የሚሸመነው በትምህርት ውስጥ ነው፡፡በተቋም ደረጃ ጥራትና ብቃት ያለው የትምህርት ስርአት ፈተናን ከማለፍ ባሻገር ወይንም በተለምዶው የቀለም ሰው ከመባልና ከመሆንበዘለለ ሰብዕና ይቀርጻል፡፡ የሞራልና የስነ ምግባር መስፈርቶችንና ድንበሮችን ያስቀምጣል፡፡ ከዚህ ባለፈም ግዙፍ ፍልስፍናዊ ጥያቄዎችን ያጭራል፡፡ የህይወት ትርጉሙ ምንድንነው? በዚህ ምድር ላይ ከራሴ ባለፈ ከሌላው ሰው እንሰሳት አራዊትና ተፈጥሮ ጋር ያለኝ ግንኙነትና ያለብኝ ኃላፊነት ምንድነው? ?ለህይወት ትርጉም የሚሰጡ ነገሮች ምን ምን ናቸው? ወዘተ የሚሉትን ጥያቄዎች አንዴ ብቻ የትምህርት ቤት ፈተናን ለማለፍ ሳይሆንበህይወት ዘመናችን ውስጥ የመጠየቅና ለእነኚህ ጥያቄዎች መልስ በመፈለግ ውስጥ ለህይወታችን ትርጉም የምንሰጥበት ሂደት ነው፡፡  

 

ትምህርትንና እውቀትን የስራ ማፈላለጊያና ስራ የማግኛ መሳሪያ ብቻ አድርጎ ማደራጀት አንድም የፖለቲካ የበላይነትን ለማስፈን እንደ መሳሪያ ሲያገለግል የአገራዊ የወቀት የብቃትና የሰብ እና ሚዛንን በእጅጉ ያዛባል፡፡በመሆኑም ይህ አይነት የትምህርት ስርአት  ህግን የማያውቁ ብቻ ሳይሆን በህግ አስከባሪነት ስም ህግን የሚጠሱ ህግ አስከባሪዎችን በዳኝነት ስም ፍርድንና ፍትህን የሚገመድሉ በጋዜጠኝነት ስም ሙያውን የሚያጎድፉ በኢኮኖሚ ሽፋን አገርን የሚዘርፉ ኢኮኖሚስቶች በንግድ ስም ህዝብን የሚያስመርሩ ነጋዴዎች በመምህርነት ስም እውቀትን የሚገድሉ መምህራንን በህክምና ስም ዜጎችን የሚገድሉ የህክምና ባለሙያዎችን በሃይማኖት ስም እምነትን የሚያጠፉ ሃይማኖተኞችን በስርአት ስም ስርዓትን የሚያጎድፉ ስርአት አልበኞችን በፖለቲካና ዲሞክራሲ ስም አምባገነንነትን የሚተገበሩ ዜጎችን ይፈጥራል፡፡

ዜጎች በውስጣቸው ያለንንና ሊኖር የሚችል ልዩነትን በመሰዳደብ በመበሻሸቅ ዱላ በመማምዘዝና በመገዳደል ሳይሆን በሃሳብ ፍትግያና  ሙግት መፍትሄ ወደ መፈለግ ባህል መሄድ አለባቸው ካልን ተማሪዎችን እንደ መንጋ ከትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ አውሎ ስዓቱ ሲደርስ ወደ ቤት የሚልክ የትምህርት ስርአት ሳይሆን በጥልቅ እውቀት ስነ ምግባርና የሞራል ልዕል የሚቀርጽ የትምህርት ስርአት ያስፈለጋል፡፡ይህ አይነቱን የትምህርት ባህልና ስርአት መገንባት ደግሞ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በአለማችን ካለው እውነታ ጋር አገርንና ህዝብን ለማራመድ ዋነኛው መንገድ ነው፡፡

 

በዘሬው የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ ዝግጅታችን

በአገራችን በ አሁኑ ወቅት በስራ ላይ ያለው የትምህርት ስርአት ያለበትን ሁኔታ የምንቃኝ  ሲሆን በሞራል በስነ ምግባር በእውቀትና በብቃት የታነጹ ዜጎችን ለማፍራት የትምህርት ስርአቱ ምን አይነት ይዘት ቅርጽና አካሄድ ቢኖረው ይበጃል ለሚሉት ጥያቄዎች መልስ ለመሻት እንጥራለን፡፡  ፡፡

 

በዚህ ጉዳይ ላይ ለመወያየትም አንድ እንግዳ ጋብዘናል እንግዳየ አቶ መሰረት አበጀ ሲሆኡ


Mar 21, 202301:23:25
የኢትዮጵያ አገራዊ ፖለቲካ ምስቅልቅልና የፈጠረው ስጋት መፍትሄው ምን ይሆን? ይህ "የባሰው መጣ" አገራዊ የፖለቲካ አባዜ ምን ቢደረግ ነው የሚያበቃው?

የኢትዮጵያ አገራዊ ፖለቲካ ምስቅልቅልና የፈጠረው ስጋት መፍትሄው ምን ይሆን? ይህ "የባሰው መጣ" አገራዊ የፖለቲካ አባዜ ምን ቢደረግ ነው የሚያበቃው?

“ለውጥ” የሚለው ቃል በቃል ደረጃ ሲገመገምና ሲመዘን ካለፈው ወይንም ከነበረው የተለየ የተለወጠ ማለት ነው፡፡ “ለውጥ” በቃል ደረጃ መልካምም ክፉም ሊሆን ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ “ለውጥ” ከሚለው ቃል በፊት ግን ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ የሚሉት ቃላት ከታከሉበት ትርጉሙ ወደ ዝርዝርና ሊመዘኑ ሊመተሩና ሊለኩ ወደ ሚችሉ እውነታዎች ይሄዳል፡፡ በተጨማሪም የእነኚህ ቃላት “ለውጥ” ከሚለው ቃል በፊት መታከል የተሻለ የተሻሻለ ካለፈው ያልከፋ ወደ ሚል ተስፋን መሰረት ወዳደረገ አረዳድ ይወስዳል፡፡

ለውጥና አብዮት የሚሉት ቃላት በኢትዮጵያ የፖለቲካ ቋንቋ ውስጥ ከገቡ እነሆ ወደ ሃምሳ አመታት ተቆጥረዋል፡፡እነኚህን ቃላት እንደ ሸቀጥ ማስታወቂያ ወይንም ስም (brand name) በመጠቀም ባለፉት ሃምሳ አመታት ስልጣንን በጉልበትና በሴራ የተቀባበሉት ቡድኖች ህዝብን ለማማለልና የረዥም ጊዜ እቅድና ውጥን በሌለው የተስፋ ምናብ ውስጥ የህዝብን ይሁንታና ድጋፍ ለማሰባሰብ ተጠቅመዋል፡፡ በአገር ደረጃ “ለውጥ” የሚለው ቃል የሚያጭረው ስነ ልቦናዊና ስነ መንፈሳዊ ስሜት ግብታዊና ባብዛኛው በስሜት የሚመራ በመሆኑ ቆም ብሎ ለማሰብና እንዴት? ምን? ወደየት? እስከምን? ወዘተ የሚሉትን ጥያቄዎች ለመጠየቅና ለማመዛዘን ጊዜ አይሰጥም፡፡

ይህ በግብታዊነት ላይ የተመሰረተ የህዝብ ምላሽ ተስፋውን የትግሉን ውጤትና ህልም በጥቂት ግለሰቦችና የፖለቲካ ድርጅቶች ላይ አሳርፎ በድል አድራጊነት ስሜት ወደ ቤቱ ሲመለስ ከመንበረ መንግስቱ ላይ የተቀመጡት አዲሶቹ መሪዎች በህዝዊ ማዕበል ጥያቄ አመጽና ትከሻ የተገኘውን ለውጥ የራሳቸው ወይንም የእነርሱ ቡድን የግል ትግል ውጤትና ፕሮጄክት በማድረግ ከህዝብ ፍላጎት ጥቅምና ጥያቄ ውጪ የራሳቸውን ወይንም የቡድናቸው ያሉትን አጀንዳ ይተገብራሉ፡፡ ለለውጡ መምጣት ህይወቱን ስጋና አጥንቱን ንብረቱንና ጊዜውን ያለመታከት የከፈለው ህዝብ ከሰመመን ነቃ ብሎ ሁኔታውን መገምገም ሲጀመር “ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ” ሆኖ ያገኛዋል፡፡

በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ህዝብ “በቃን” “መረረን” “ይሂድ” “ ይለወጥ” ያለውን ተከቶ የመጣው ስርአት ብዙም ሳይቆይ “ ኧረ የባሰው መጣ” ማለት የተለመደ ሁኗል፡፡ የቀዳማዊ ኃይለስላሴ መንግስት በህዝብ አመጽ ተወግዶ ወታደራዊው መንግስት ስልጣን ከያዘ በኃላ ጎዳናዎች በወጣቶች ሬሳ ሲሞሉ እስሩ ግርፋቱ መሰደዱ ሲመር ህዝቡ “ምን ጉድ ነው የመጣብን” “ከዚህስ የከፋ መንግስት አይመጣም” በማለት እያማረረ አስራ ሰባት አመታትን ኑሯል፡፡ ያንንም ተከትሎ ህወሃት/ ኢህአዴግ ከወታደራዊው መንግስት የከፋ አይሆንም የሚል ተሰፋ ነበረው፡፡ ይሁን እንጂ በደረሰበት በደልና ግፍ ተማሮ ህዝቡ ከጫፍ እጫፍ በመነሳት የህወሃት/ ኢሃዴግን መንግስት በትግሉ አስወግዷል፡፡

ባለፉት አምስት አመታት “ ለውጥ” የሚለው ቃል በኢትዮጵያ የዕለት ተዕለት የፖለቲካ ንግግር ውስጥ ሳያስልስ ሲጠቀስ ቆይቷል፡፡ በውይይት መድረኮች በመገናኛ ብዙሃንና በተለያዩ መድረኮች ሲደገምና ሲደጋገም ተስመቷል፡፡ ይህ “ለውጥ” ካለፉት ሁለት ለውጦች በባህርይም ይሁን በአፈጻጸም በእጅጉ የተለየ ነው፡፡በባህርዩ ሲጀመር ትልቅ አገራዊ ተስፋን ያጫረ የሳሳውን አገራዊ አንድነት ያጠናክራል በሚል ትልቅ እምነት የተጣለበት ፖለቲካዊ ነጻነትና ኢኮኖሚያዊ ፍትህ ያመጣል በሚል በብዙዎችን ያማለለ አገር ወደ ተሻለ ጎዳና ልታመራ ይሆን የሚል ተስፋን ያነሳሳ ነበር፡፡



ለውጡ ተቀልብሷል አይ አልተቀለብስም የሚሉት ንትርኮች የሚነሱ ቢሆንም አንዳንድ የፖለቲካ ሳይንስ አዋቂዎች ግ ን ለውጡ ተቀልብሷል አልተቀለበሰም የሚል ንትርክ ውስጥ ከመግባታችን በፊት “ለውጡ የማን ነበረ?” የሚለውን ጥያቄ በሚገባ መመለስ ያስፈልጋል ይላሉ፡፡ ይህንን ጥያቄ የምንመልስበት መንገድ ለውጡ ከመስመሩ ወጥቷል አልወጣም ለሚለው አተካራ የማያሻም መልስ ይሰጣል፡፡ እንደ ምሁሩ ግምገማ “ለውጡ ሲጀመር የመጣው በውስጣዊ መፈንቀለ ፓርቲ ማለትም በህወሃት ኢህአዴግ ውስጥ የነበሩ ኃይሎች በራሳቸው ውስጣዊ ጎራ ባካሄዱት ሽኩቻ ፍጹማዊ የሚመስል የበላይነት የነበረውን ህወሐትን ፈንግለው አውጥተዋል፡፡

የለውጡ ውስጣዊ ኃይሎች የህዝቡን አመጻና እምቢተኝነት እንደ ጉልበት ተጠቀሙበት እንጂ ህዝቡ በተለይም ኢትዮጵያዊነትን ለሚያቀነቅነው ጎራ ብዙም ቦታ የሰጡት አይመስልም፡፡ከዚህ አኳያ ህዝቡ በተለይም ለዲሞክራሲያዊ አገራዊ አንድነትን በቆመው ጎራና “ለውጥ” የሚለውን ሃሳብ ከውስጥ የመሩትና ዛሬም የሚመሩት ኃይሎች በውስጣቸው ልዩነት እየጎላ መጥቷል፡፡አንዳንዶች እንደ ሚሉት ይህንን ልዩነት ከግምት ውስጥ ባለማስገባቱ ለአገራዊ አንድነት የቆመውና የሚታገለው ኃይል ሙሉ ተስፋውን ለውጡን ከውስጥ ባቀናጀውና በመራው ቡድን ላይ መጣሉ እንደ ስህተት ሊወሰድ ስህ ተት ነበረ የሚሉም አሉ፡፡

ይህ የዛሬ አምስት አመት ገደማ በሆታ በእልልታና በጭፈራ ህዝብ የተቀበለውና የደገፈው መንግስት ወደ ተለመደው “የባሰው መጣ” አባዜ አገሪቱንና ህዝቡን በመመለስ ክህዝብ ጋር በአብዛኛው ሆድና ጀርባ ሁኗል፡፡ እስከ አሁን ባገራችን ከተከሰቱት የፖለቲካ ቀውሶችም እጅግ አደገኛውና አሳሳቢው ይህ ነው ወደ ሚል ድምዳሜ ብዙዎች እንዲደርሱም ምክንያት ሁኗል፡፡ ከዚህም በመነሳት ከእንግዲህ ምን ይመጣ ይሆን?\አገራችን ወድ የት እየሄደች ነው በሚል ስጋት ውስጥ ዜጎች እንዲኖሩ ተገድደዋል፡፡ ይህ አገራዊ ስጋት ሲዘረዘር ምን ይመስላል? ከዚህ በእጅጉ አሳሳቢ ከሆነው የፖለቲካ ኢኮኖሚና ማህበራዊ ቀውስስ እንዴት ነው መውጣት የሚቻለው? የሚሉትን ጥያቄዎች የሚያነሱ በርካቶች ናቸው”

ዛሬ በየቦታው የምናየው ዘር ተኮር የሆነ የህጻናት የእናቶች የአርጋዊያን የንጹሃን ደም መፍሰስ መፈናቀል ረሃብና እርዛት ስደት በተለይም በክክልና በፌዴራል ደረጃ ያሉ ባለስልጣናት ቀጥተኛና ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ የሚያስተላልፏዋቸው ኃላፊነት የጎደሉዋቸው መልእክቶችና አንድ የማህበረሰብ ክፍል ላይ ያነጣጠሩ የጥላቻ ንግግሮች ይህንን የህዝብ መከራ ሲያባባሱት ጥቃቱን ለሚፈሙት ኃይሎች ደግሞ እንደ “አይዞአችሁ በርቱ” የሚል የድጋፍ መልዕክት የማስተላለፍ ያክል ተደርጎ በብዙዎች ዘንድ ይታያል፡፡

ይህ ዘር ላይ ያተኮረ ፍጅትና ለከት ያጣው የዘር ወገንተኝነት የአገራዊ መረጋጋት መታጣት የኑሮ ውድነት ከዛሬ ነገ ይሻል ይሆን ? የሚል የተስፋ ቋት እንኳን ሳይቀር እየተመናመነና እየደረቀ መጥቷል፡፡

ይህ ሁሉ አሳዛኝና ለስብዕና የሚከብድ በደልና ሰቆቃ ያለማሰለስ እየተፈጸመ ባለበት አገር ውስጥ ታዲያ መንግስት በአገሪቱ ሰላም እንዳለ ለማሰመሰል የሚሰራቸው የፕሮፓጋንዳ ስራ ከ እውነታው የተፋቱና የህዝብን የቀን ተቀን ብሶት ልቅሶና ዋይታ ወደ ጎን የተው ነው፡፡ ለምሳሌ አንድ የባህር ማዶ ባለስልጣን ወይንም የአለም አቀፍ ተቋም ተወካይ አዲስ አበባ ሲገባ እንደየሰላምና መረጋጋት መረጋጋጥ ማስረጃ አድርጎ በመንግስት ባለስልጣናት ተወካዮችና የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ከበሮ መደለቅና የድል ዜና አድርጎ ማቅረብ ሰላሙን አጥቶ በየቀኑ ህጻናት እናቶች አረጋዊያን በግፍና በገፍ በሚገደሉበት አገር ውስጥ አንዳችም ትርጉም የለውም፡፡ የሰላምና መረጋጋት የሚመዘነው በህዝቡ የዕለት ተዕለት ኑሮ እንጂ አውርፕላን ማረፊያ ምንጣፍ ስለተነጠፈ ወይንም እቀፍ አበባ ስለ ተበረከተ አይደለም፡፡

ግለሰቦች ከህግና ከስርዓት በወጣ መንገድ የመንግስት ተቋማትን እንዳሻቸው ማዘዝና ማሽከርከር የተለመደ በሆነበት አገር ለከት ያጣ ሙስናና ምዝበራ መደበኛ ስራ በሆነበት ሁኔታ ህዝብ የታገለላቸውና ትልቅ መስዋዕትነት የከፈለላቸው ሰላም ፍትህና ዕድገት እንዴት እውን ሊሆኑ ይችላሉ? ይህ በህዝብ ጥያቄ አመጽና መስዋዕትነት የተገኘን የለውጥ አቅምና አገራዊ ተስፋ ጠልፎ እንደ ግለሰብ ወይንም እንደ የአንድ ቡድን ፕሮጄክት አድርጎ የመሄድ አባዜና እብሪት በአገር ላይ ካሁን በፊት ያደረሰው ጥፋት ቀላል ባይሆንም ይህ የሶስተኛው ለውጥ ጠለፋ ግን እስካሁን ያመጣው ፈተናና ሲውል ሲያደድር ሊያስከትል የሚችለውን መዘዝ ለመገመት ጠቢብ መሆን አያሻም፡፡

ከዚህ በመንሳት ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት የፖለቲካ ቀውስ በአንድ አገር ህልውና ውስጥ ዋነኛና ምትክ የሌለው የሚባለውን ማለትም መንግስት የምንለውን ተቋም ከጥያቄ ውስጥ አስገብቷል፡፡ብዙዎች መንግስት የምንለው አካል አለ ወይ? ካለስ ኃላፊነቱ ለማን ነው? አቅሙና ጉልበቱ እያለው ነው ኃላፊነቱን መወጣት ያልፈለገው ወይንስ አቅም ማጣት ነው? አይ መንግስት የለም የሚል ድምዳሜ ላይ ከደረስንስ የህዝብና የአገር ዕጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል? ወዘተ የሚሉትን ጣያቄዎች በርካቶች ያነሳሉ፡፡

የዛሬው ዝግጅታችን ትኩረት ከላይ በቀረበው ሃተታ ላይ የተቃኘ ሲሆን በዚህ ጉዳይ ላይ እይታቸውና የመፍትሄ ሃሳቦቻቸውን ራ ዕያቸውን ተስፋቸውን እንዲያካፍሉን ሶስት እንግዶች ጋብዘናል፡፡
Mar 20, 202358:36
የፕሮግራም ማስታወቂያ / አሁን ያለው አገራዊ የፖለቲካና ማህበራዊ ዕውነታ በምን መልኩ መደራጀትንና መስራትን ይጠይቃል? ወቅቱ በሚጠይቀው መልኩ መደራጀትና መስራት ካልተቻለስ ምን ሊያስከትል ይችላል?

የፕሮግራም ማስታወቂያ / አሁን ያለው አገራዊ የፖለቲካና ማህበራዊ ዕውነታ በምን መልኩ መደራጀትንና መስራትን ይጠይቃል? ወቅቱ በሚጠይቀው መልኩ መደራጀትና መስራት ካልተቻለስ ምን ሊያስከትል ይችላል?

የዲሞክራሲ ስርዓትን ገንብተው አሁን ካሉበት የዳበረና ተጠያቂነትን የስርዓቱ አካል ያደረጉ አገራት ልምድ የሚያመላክተው የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደት በእጅጉ ውስብስብና አስቸጋሪ እንደሆነ ነው፡፡ በመሆኑም ለስርዓቱ ግንባታ ከፍላጎት በዘለለ በርካታ ሂደቶች ክንዋኔዎችና መርሆዎች እንደሚያስፈልጉ ነው፡፡ በንድፈ ሃሳባዊ ግልጽነት በአደረጃጀት ብቃት ብልጭ ድርግም የሚል ሳይሆነ ለረዥም ርቀት ጉዞ መዘጋጀትና ይህንን ጉዞም በስነ ምግባር ጥንካሬ መደገፍና ማጽናት ለስኬቱ ግዙፍ አስተዋጽዖ ይኖረዋል፡፡
የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ አቋራጭና በፍጥነት የሚያደርስ ጎዳና የለውም፡፡ብቸኛው መንገድ ውጣ ውረዶቹንን ተቋቁሞ መሰናክሎቹን ተሻገሮ በመደማመጥ በምንስማማባቸው ጉዳዮች ላይ በጋራ ሰርተን የማንስማማባቸውን ደግሞ የዲሞክራሲ ሂደት እውነታ መሆኑን አምነን የአገርንና የህዝብን ፍላጎትና ጥቅም ባስቀደመ መልኩ መስራት ነው፡፡
የፓርላማ ወይንም የተወካዮች ዲሞክራሲ በአብዛኛው የሚያስፈልገው ፍጹማዊና ችግርና ውጣ ውረድ የሌለበት ስለሆነ አይደለም፡፡ እንደውም ብዙ ወጣ ውረድ ያለበት በትክክል ከተተረጎመ የስራ አፈጻጸምን ሊያራዝምና ሊያንዛዛ የሚችል ሂደትን ያለው ነው፡፡
የፓርላማ ዲሞክራሲያዊ ስር ዓት ይበጃል የሚባልበት መንገድ አንድም በውክልና ውስጥ ህዝቡ ተግባቦቱን ወይንም CONSENT ስለሚሰጥና በዚያ ተግባቦት ላይ ተመስረቶ የተመረጠው መንግስት የምንለው አካል በህዝብ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያውና ማህበራዊ ፍላጎት ላይ የተመሰረቱ ውሳኔዎችን ስለሚወስንና ተግባራዊ ስራዎችን ስለሚያከናውን ነው፡፡
በኢትዮጵያ ይህ አይነቱን ስርዓት የመገንባት ፍላጎት ከፍላጎት ባለፈ ከፍተኛ መስዋዕትነትንም ያስከፈለና ዛሬም እያስከፈለ የቀጠለ ነው፡፡ በአገራችን እያንዳንዱ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ትግል ምዕራፍ የራሱን ችግሮችና መሰናክሎች የደቀነ ሲሆን እስካሁን ያለመሳካቱ ምክንያትም ከእነኚህ ችግሮች ጋር የተቆራኘ ነው፡፡ የምስራቁን አለም የርዕዮተ አለም ፍልስፍና መሰረት ያደረገውና በወታደራዊ አመራር ስር የነበረው ስርዓት የትክክለኛ ዲሞክራሲ ስርዓት መዳረሻ መንገዱ በማርክሲስት ሌኒኒስት ፍልስፍና የተመሰረተ በወዝ አደሩን ግንባር ቀደምትነት የሚመራ ነው ሲል በህወሃት/ ኢህዴግ የተመራውና ለሃያ ሰባት አመታት የዘለቀው ስርዓት ደግሞ የዲሞክራሲ መገለጫው የብሄር ብሄረሰቦችን ማንነት ፍላጎትና ጥቅም ያረጋገጠ ሲሆን ብቻ ነው በሚል አገሪቱን ሲመራ ቆይቷል፡፡
አሁን ኢትዮጵያ ያለችበት አጠቃላይ አገራዊ ሁኔታ በህወሃት/ኢህአዴግ ከተነደፈው የፖለቲካ አካሄድ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ይህም አገሪቱ ከምትደዳረበት ህግ መንግስት አንጻር ሲታይ ብዙም አከራካሪ የሚሆን ጉዳይ አይደለም፡፡ አሁን ያለው የፖለቲካ እውነታ ከፖለቲካ ስርአት ፍልስፍና ትርጓሜና አካሄድ አኳያ ብዙም ግልጽ ካለመሆኑ ባሻገር በህወሃት/ኢህአዴግ መሰረቱ የተጣለለት የዘውግ ፖለቲካ በአካሄዱም በአግላይነቱም ሆነ አንዱ ባንዱ ላይ ካለው የጎሪጥና ሲያልፍም የጠላትነት አመለካከት አኳያ በእጅጉ የጦዘና አንዳንዴም አደገኛ አካሄድን የምንታዘብበት ነው፡፡
በዚህ ውስጥ ኢትዮጵያዊ አገራዊ አንድነትን የሚያቀነቅነውና ለዚያም የታገለውና የሚታገለው ኃይል በፖለቲካ መድረኮች ላይ ያለው ውክልናና ተጠሪነት እየተዳከመና እየተመናመነ የመጣበትን ሁኔታ እንታዘባለን፡፡አገራዊና ማህበራዊ አንድነትን መሰረተ ባደረገ መልኩ የፖለቲካ ውጤት ይገኝ ዘንድ ይህ ውስብስብ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ትግል አሁን የደረሰበት ደረጃ ምን እንደሆነ ቆም በሎ ማሰብና ለዚህም በቂ ተግባራዊ ስራ መስራት የሚያስችል ተመጣጣኝ የትግል ስልት መቅረጽ ያስፈልግ ይሆን?
ከዚህ ተነስተን የተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች ድርሻ ምን መሆን ይኖርበታል?
በግብርና ህይወቱን የሚመራው የገጠሬው ድርሻ ምን መሆን ይገባዋል? ከተሜውስ? ምሁራን ምን ይጠበቅባቸዋል? ከአገሪቱ የህዝብ ብዛት አብዛኛውን ቁጥር የያዘው ወጣቱ ትውልድ በምን መልኩና ምንን መሰረተ ባደረገ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ዋነኛ ተዋናይና መሪ መሆን ይኖርበታል? የኪነ ጥበብ ሰዎችስ ምን አይነት ይዘትና አቀራረብ ቢጠቀሙ ነው ይህንን ከትውልድ ትውልድ አልሳካ ያለ የዲሞክራሲ ህልም ይሳካ ዘንድ ማገዝ የሚችሉት? የህዝብ መገናኛ አውታሮች ከተለመደው አሰራራቸው ወጣ ባለ መልኩ ምን ቢሰሩ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ የዲሞክራሲ ህልምና ማህበራዊ አንድንት ዳብሮ በዚያ ላይ የቆመች ዲሞክራሲያዊት አገር መገንባት የሚቻለው?
በእነኚህና ከእነኚህ ጋር ተያያዥ በሆኑ ጥያቄዎች ላይ ከዶክተር ብስራት ለሜሳ ጋር ያደረግነውን ውይይት በዚህ በሚመጣው አርብ ይዘን እንቀርባለን፡፡
ይህ የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ ነው፡፡
ፕሮግራማችንን እንድትከታተሉ የምጋብዛችሁ ድጋፌ ደባልቄ ነኝ
Mar 13, 202305:56
ለውጡ ያጋጠመው ችግር ምን ይሆን? ይህን ግዙፍና በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ ግዙፍ ተስፋ የተጣለበትን ለውጥ ማዳንና ሲነሳ ወደ አጫረው ህዝባዊና አገራዊ ስሜት እንደገና ማምጣት ይቻል ይሆን? ለውጡ ምን አይነት እርምቶች ያስፈልጉታል?ይህ ካልተደረገስ የሚያስከትለው አደጋና መዘዝ ምን ሊሆን ይችላል?

ለውጡ ያጋጠመው ችግር ምን ይሆን? ይህን ግዙፍና በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ ግዙፍ ተስፋ የተጣለበትን ለውጥ ማዳንና ሲነሳ ወደ አጫረው ህዝባዊና አገራዊ ስሜት እንደገና ማምጣት ይቻል ይሆን? ለውጡ ምን አይነት እርምቶች ያስፈልጉታል?ይህ ካልተደረገስ የሚያስከትለው አደጋና መዘዝ ምን ሊሆን ይችላል?

በኢትዮጵያ ከሃምሳ አመታት በላይ የዘለቀውና በዲሞክራሲያዊ መሰረት ላይ የቆመ ፍትሃዊ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስርአት የመገንባት ምኞትና ውጥን በውስጥና በውጭ ኃይሎች ርዕዮተ አለማዊና ጅኦ ፖለቲካዊ ፍላጎት ሴራና ቅንጅት በተከታታይ እየከሸፈ ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት የተወሳሰበና እጅግ አደገኛ ምዕራፍ ላይ ደርሳለች፡፡በ1966 የተነሳው ህዝባዊ አመፅ በጥቂት የጦር መኮንኖች ተጠልፎ ለአስራ ሰባት አመታት በአስከፊ የመከራ ፖለቲካና የላሸቀ ኢኮኖሚያዊ ስርአት ውስጥ አገራችን ለመጓዝ ተገዳለች፡፡የኢትዮጵያ አገራዊ ችግር ከመደብ ቅራኔዎች የመነጨ ነው በሚል ማርክሳዊ ሌኒናዊ ትንታኔ ላይ የተመሰረተው ይህ የምስራቁን ርዕዮተ ዓለማዊ ፖለቲካ መሰረት ያደረገው ፕሮጄክት ኢትዮጵያን ባእድ ለሆነ የፖለቲካ ቀመር ቤተ ሙከራ በማድረጉ የፈጠረው ውጥንቅጥ ቀላል አይደለም፡፡ አጥፊ መዘዙም እስከ ዛሬ ድረስ ባለው የኢትዮጵያ ፈተና ውስጥ በግልፅ የሚታይ ነው፡፡
ወታደራዊውን ስርዓት በጉልበት ጥሎ ራሱን መንግስት አድርጎ የሾመው ህወሃት/ኢሀዴግና አጋሮቹ የአገሪቱ ችግሮች ከማንነት ጥያቄዎች ጋር የተያያዙ ናቸውና ኢትዮጵያን ማንነትን መሰረት ወዳደረገ የጂኦግራፊና ፖለቲካዊ አወቃቀር መውስድ ለሰላምና ለእድገት ብቸኛው አማራጭ ነው በማለት ለሃያ ሰባት አመታት ኢትዮጵያን የዚህ ስርዓት ቤተ ሙከራ አድርገው ቆዩ፡፡ይህ የሃምሳ አመታት የጥቂቶች “የእኔ አውቅላችኋለሁ”ጉዞና አገርን የፖለቲካ ቤተ ሙከራ የማድረግ አባዜ እንዲሁ የፖለቲካ ጉዞ ተብሎ የሚታለፍ አይደለም፡፡ሚሊዮኖችን ለጭዳ ያቀረበ አካል ያጎደለ ለከፋ አገራዊ የስነ ልቦናና ስነ መንፈሳዊ ቁስል ምክንያት ከመሆን ባሻገር ልጆችን ያለ ወላጅ ወላጆችን ደግሞ ያለ ልጆች ያስቀረና ለኢኮኖሚ መድቀቅ ጭምር መንስኤ የሆነ ነው፡፡በዚህ ደም አፋሳሽ ውጥንቅጥ ውስጥ ልጆቹን ሃብቱንና ህይወቱን እየገበረ የተጓዘው የኢትዮጵያ ህዝብ የዛሬ አራት አመት ገደማ ፍንጥቅ ያለውን የለውጥ ጮራ በማየት ምናልባት ከዚህ ከረዥም የጨለማ ጉዞ በስተመጨረሻ ብርሃን ልናይ ይሆን? ብሎ ከጫፍ እጫፍ በደስታ ወጀብ በመናወጥ በዘፈን በሆታና በእልልታ ስሜቱን አስተጋብቶ ነበር፡፡
የቅርብ ጊዜውን በተለይም ያለፉት ሃምሳ አመታትን የኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ስሜት ለታዘብ እንዲህ አይነቱ አገራዊ ስሜት ተፈጥሮ አያውቅም ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡እድሜ ፆታ ሃይማኖት ዘር ሳይለዩ ኢትዮጵያውያን ባገር ውስጥም ሆነ ካገር ውጪ ምንም ሳይቆጥቡና ሳይሰስቱ ወደ መንበረ ኃላፊነቱ ለመጡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና መንግስታቸው ሙሉ ድጋፋቸውን በፈቃደኝነት ሰጥተዋል፡፡ይህ የዛሬ አራት አመት ገደማ ኢትዮጵያና ህዝቦችዋ በአራቱም የአገሪቱ ማእዘናት ያስተጋቡት አዲስ የተስፋና የአገራዊ ራዕይ እምቢልታ ዛሬ ያለው ቃናና ድምፅ በእጅጉ የተለየ ነው፡፡ ቃናው ለዝቦ ድምፁም ስልል ብሎ ወደ ተፈለገውና ወደ ተጠበቀው እየሄደ አይደለም በሚል በብዙዎች እይታ ከጥያቄ ውስጥ ገብቷል፡፡ሁለት አመታትን የፈጀውና የዛሬ አራት ወር ከሶስቱ አንድዋ በሆነችው የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ በፕሪቶርያ በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሌሴንጎ ኦባሳንጆ አደራዳሪነት የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኃላ የቆመው የሰሜኑ ጦርነት በሰው ህይወት አካልና በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያደረሰው ጉዳት እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡ቢያንስ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆኗል፡፡ሚሊዮኖችን ከቤታቸውና ከቅዬአቸው አፈናቅሏል፡፡ይህ ሳያንስ በምዕራቡ የአገሪቱ ክፍል በተለይም በወለጋ በአሸባሪነት የተፈረጀውና ራሱን የኦሮሞ ነፃ አውጪ ሰራዊት ብሎ የሚጠራው ቡድን በህፃናት በእናቶችና በአረጋዊያን ላይ ያለማቋረጥ እየፈፅመ ያለው አሰቃቂ የጅምላ ጭፍጨፋ ንብረት ማውደምና ዜጎችን ማፈናቀል ዛሬም ጋብ አላለም፡፡
ከላይ ከዘረዘርናቸው ፈተናዎችና ውጣ ውረዶች በተጨማሪ ከዋጋ ግሽበት ከስግብግብነትና ሙስና ጋር በተያያዘ ህዝቡ ኑሮውን አሸንፎ የመኖር አቅሙ ከዕለት ዕለት እየተዳከመ ከመምጣቱ የተነሳ ምሬቱን ማሰማት ቀጥሏል፡፡ከማንነት ፖለቲካ ጋር በተያያዘ የሚደርሰው ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ በደል ለከት እያጣ በመምጣቱ በህዝብና በመንግስት መካከል ያለው ርቀት እየረዘመ መጥቷል፡ መንግስት የዜጎችን ደህንነትና በሰላም ወጥቶ የመግባት መብት ማስከበር ባለመቻሉ ህዝቡ እለት ተእለት በስጋትና በፍርሃት ውስጥ እንዲኖር ተገድዷል፡፡
ዛሬ አራት አመት በተስፋ ያሸበረቀው የኢትዮጵያ ህዝብ መንፈስ ዛሬ ውሃ እንዳጣ ችግኝ ወይቧል፡፡ ከመጠን በላይ አደገኛ እየሆነ የመጣው የማንነት ፖለቲካ አገሪቱን ሙሽ አዙር ውስጥ እንደ ገባ ጥይት እያጦዛት ነው፡፡የገዛ ቤትን በእሳት ለኩሶ እኔን አይነካኝም የሚል የገልቱ አመለካከትም ጎልቶ ይታያል፡፡የእንደዚህ አይነቱ ፖለቲካ እስካሁን በኢትዮጵያ ያደረሰው ፍዳና ሰቆቃ ቀላል ባይሆንም በቶሎ እልባትና ገደብ ካልተበጀለት ደግሞ ሊደርስ የሚችለው ፈተና ቀላል አይሆንም በሚል የሚያስጠንቅቁ ጥቂቶች አይደሉም፡፡የቂም በቀልና የጠላትነት ፖለቲካ እየከረረና እያስመረረ መጥቷል፡፡ በቀና ልቦና ከራስ ባለፊ ለአገርና ለትውልድ ከቆመ አስተሳሰብና እምነት በመነሳት ወደ ንግግር ወደ ዕርቅ ወደ ዘላቂ ሰላምና መፍትሄ መሻት በቶሎ ካልተኬደ ከፍ ያለ ጥፋት ማለትም አሁን ካለው በዕጥፍ ድርብ የከፋ ችግር ሊፈጠር ይችላል፡፡ ከዚህ በመነሳትም ይህ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት ለውጥ እንደተጠበቀው ሁሉንም ኢትዮጵያውያን አካታች የዲሞክራሲና ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ስርአት ከመገንባት ትልሙና አቅጣጫው ወጥቷል በሚል ዜጎች ስጋታቸውን ጎላ አድርገው ያሰማሉ፡፡
ኢትዮጵያውያን በታሪካቸው ውስጥ ከመቼውም ጊዜ ባላይ ዛሬ ሰላም ተርበዋል፡፡ መደማመጥን ናፍቀዋል፡፡ በፖለቲከኞች ሴራና ተነኮል የፈረሱ ማህበራዊ ድልድዮችን መገንባት ይሻሉ፡፡ አብረው መኖር ይፈልጋሉ፡፡ይህንን የህዝብ ፍላጎትና ዘመናት ያስቆጠረ ድንቅ ባህልና አብሮ የመኖር እሴት የሚያከብር የሚያስከብርና የሚተገብር ፖለቲካ ኢትዮጵያ ያስፈልጋታል፡፡
ከዚህ ግምገማ በመነሳት
ለውጡ ያጋጠመው ችግር ምን ይሆን?
ይህን ግዙፍና በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ ግዙፍ ተስፋ የተጣለበትን ለውጥ ማዳንና ሲነሳ ወደ አጫረው ህዝባዊና አገራዊ ስሜት እንደገና ማምጣት ይቻል ይሆን?
ለውጡ ምን አይነት እርምቶች ያስፈልጉታል?ይህ ካልተደረገስ የሚያስከትለው አደጋና መዘዝ ምን ሊሆን ይችላል?
Mar 06, 202302:03:44
የፕሮግራም ማስታወቅያ፡ ከመጠን በላይ አደገኛ እየሆነ የመጣው የማንነት ፖለቲካ አገሪቱን ሙሽ አዙር ውስጥ እንደ ገባ ጥይት እያጦዛት ነው፡፡

የፕሮግራም ማስታወቅያ፡ ከመጠን በላይ አደገኛ እየሆነ የመጣው የማንነት ፖለቲካ አገሪቱን ሙሽ አዙር ውስጥ እንደ ገባ ጥይት እያጦዛት ነው፡፡

በኢትዮጵያ ከሃምሳ አመታት በላይ የዘለቀው በዲሞክራሲያዊ መሰረት ላይ የቆመ ፍትሃዊ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስርአት የመገንባት ምኞትና ውጥን በውስጥና በውጭ ኃይሎች ርዕዮተ አለማዊና ጅኦፖለቲካዊ ፍላጎትና ሴራ ቅንጅት በተከታታይ እየከሸፈ ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት  ምእራፍ ላይ ደርሳለች፡፡

በመጀመሪያ በ1966 የተነሳው ህዝባዊ አመፅ በጥቂት የጦር መኮንኖች ተጠልፎ ለአስራ ሰባት አመታት አስከፊ በሆነ የፖለቲካና ኢኮኖሚያዊ ስርአት ውስጥ አገሪቱ አልፋለች፡፡ የኢትዮጵያ አገራዊ ችግር ከመደብ ቅራኔዎች የመነጨ ነው  በሚል ማርክሳዊ ሌኒናዊ ትንታኔ ላይ የተመሰረተው ይህ የምስራቁን ርእዮተ ዓለማዊ ፖለቲካ መሰረት ያደረገው ፕሮጄክት አገሪቱን ባእድ ለሆነ የፖለቲካ  ቀመር ቤተ ሙከራ በማድረጉ የፈጠረው ውጥንቅጥ ቀላል አይደለም፡፡ መዘዙም እስከ ዛሬ ድረስ ባለው የኢትዮጵያ ፈተና ውስጥ የሚታይ ነው፡፡

ወታደራዊውን ስርዓት በጉልበት የተካው የህወሃት/ ኢሀዴግ መንግስት የአገሪቱ መሰረታዊ ችግር ከማንነት ጥያቄዎች ጋር የተያያዘ ነው ከሚል ድምዳሜ ላይ በመድረስ ኢትዮጵያን ማንነትን መሰረት ወዳደረገ የጂኦግራፊያዊና ፖለቲካዊ አወቃቀር መውስድ ለሰላምና ለእድገት ብቸኛው አማራጭ ነው በማለት ለሃያ ሰባት አመታት አገሪቱን የዚህ ስርዓት ቤተ ሙከራ አድርጎ ቆየ፡፡

ይህ የሃምሳ አመታት የጥቂቶች “የእኔ አውቅላችኋለሁ”ጉዞና አገርን የፖለቲካ ቤተ ሙከራ የማድረግ አባዜ  እንዲሁ የፖለቲካ ጉዞ ተብሎ የሚታለፍ አይደለም፡፡ ሚሊዮኖችን ለጭዳ ያቀረበ አካል ያጎደለ ለከፋ አገራዊ የስነ ልቦናና ስነ መንፈሳዊ ቁስል ምክንያት ከመሆን ባሻገር ልጆችን ያለወላጅ ወላጆችን ደግሞ ያለ ልጆች ያስቀረና ለአገራዊ ኢኮኖሚ መድቀቅ ጭምር መንስኤ የሆነ ነው፡፡ በዚህ ደም አፋሳሽ ውጥንቅጥ ውስጥ ልጆቹን ሃብቱንና ህይወቱን እየገበረ የተጓዘው የኢትዮጵያ ህዝብ የዛሬ አራት አመት ገደማ ፍንጥቅ ያለውን የለውጥ ጮራ በማየት ምናልባት ከዚህ ከረዥም የጨለማ ጉዞ  በስተመጨረሻ ብርሃን ልናይ ይሆን ብሎ ከጫፍ እጫፍ በደስታ ወጀብ በመናወጥ በዘፈን በሆታና በእልልታ ስሜቱን አስተጋብቶ ነበር፡፡

የቅርብ ጊዜውን በተለይም ያለፉት ሃምሳ አመታትን የኢትዮጵያውያን  የፖለቲካ ስሜት ለታዘብ እንዲህ አይነቱ አገራዊ ስሜት ተፈጥሮ አያውቅም ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ እድሜ ፆታ ሃይማኖት ዘር ሳይለዩ ኢትዮጵያውያን ባገር ውስጥም ሆነ ካገር ውጪ ምንም ሳይቆጥቡና ሳይሳሱ ወደ መንበረ ስልጣኑ ለመጡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና መንግስታቸው ሙሉ ድጋፋቸውን በፈቃደኘት ሰጥተዋል፡፡

ይህ የዛሬ አራት አመት ገደማ ኢትዮጵያና ህዝቦችዋ በአራቱም የአገሪቱ ማእዘናት ያስተጋቡት አዲስ የተስፋና የአገራዊ ራዕይ እምቢልታ ዛሬ ያለው ቃናና ድምፅ በእጅጉ የተለየ ነው፡፡ቃናው ለዝቦ ድምፁም ስልል ብሎ ወደ ተፈለገውና ወደ  ተጠበቀው እየሄደ አይደለም በሚል በብዙዎች እይታ ከጥያቄ ውስጥ ገብቷል፡፡

ሁለት አመታትን የፈጀውና የዛሬ አራት ወር ከሶስቱ አንድዋ በሆነችው የበደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ በፕሪቶርያ በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሌሴንጎ ኦባሳንጆ አደራዳሪነት የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኃላ የቆመው የሰሜኑ ጦርነት በሰው ህይወት አካልና በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያደረሰው ጉዳት እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡ ቢያንስ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆኗል፡፡ ሚሊዮኖችን ከቤታቸውና ከቅዬአቸው አፈናቅሏል፡፡ ይህ ሳያንስ በምዕራቡ የአገሪቱ ክፍል በተለይም በወለጋ በአሸባሪነት የተፈረጀውና ራሱን የኦሮሞ ነፃ አውጪ ሰራዊት ብሎ የሚጠራው ቡድን በህፃናት በእናቶችና በአረጋዊያን ላይ ያለማቋረጥ እየፈፅመ ያለው አሰቃቂ የጅምላ ጭፍጨፋ ንብረት ማውደምና ዜጎችን ማፈናቀል ዛሬም ጋብ አላለም፡፡

ከላይ ከዘረዘርናቸው ፈተናዎችና ውጣ ውረዶች በተጨማሪ ከዋጋ ግሽበትና ከሌሎች የስግብግብነትና ሙስና መንሰራፋት ጋር በተያያዘ ህዝቡ ኑሮውን አሸንፎ የመኖር አቅሙ ከዕለት ዕለት እየተዳከም ከመምጣቱ የተነሳ ምሬቱን ማሰማት ቀጥሏል፡፡ከማንነት ፖለቲካ ጋር በተያያዘ የሚደርሰው ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ በደል ለከት እያጣ በመምጣቱ በ ህዝብ በመንግስት ላይ ያለው እምነትም እየተመናመነ መጥቷል፡፡የዛሬ አራት አመት በተስፋ ያሸበረቀው የኢትዮጵያ ህዝብ መንፈስ ዛሬ ውሃ እንዳጣ ችግኝ ወይቧል፡፡

ይህ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት ለውጥ እንደተጠበቀው ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን አካታች የዲሞክራሲና ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ስርአት ከመገንባት ትልሙና አቅጣጫው ወጥ ቷል በሚል ዜጎች ስጋታቸውን ያሰማሉ፡፡

ችግሩ ምን ይሆን? ይህን ግዙፍ ተስፋ የተጣለበትን ለውጥ ሙሉ በሙሉ ከመቀልበስ ማዳንና ወደ አጫረው አገራዊ ስሜትና ተሳትፎ እንደገና ማምጣት ይቻል ይሆን?

ምን አይነት እርምቶችስ ያስፈልጉታል? ለውጡን ወደ ተፈለገው አቅጣጫ ማምጣት ካልተቻለስ የሚያስከትለው አደጋና መዘዙ ምን ሊሆን ይችላል?

የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ ባዛሬው ዝግጅታችን ከላይ ላነሳናቸው ጥያቄዎች መልስ እንዲያፈላልጉንና አቅጣጫ አመላካች የሆኑ እይታዎቻቸውን እንዲያጋሩን ሶስት እንግዶችን ጋብዘናል፡፡

Mar 02, 202307:21
ኢትዮጵያ ባለፉት አራት አመታት :: ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ከአራት አመት በፊት ከነበሩበት የፖለቲካ ኢኮኖሚ ማህበራዊና የፀጥታ ሁኔታ አኳያ ዛሬ ሁኔታዎች ተሻሽለዋል ወይንስ እየከፉ ነው የመጡት? ውይይት ከአቶ ዮሃንስ በርሄና ከአቶ ሰለሞን ስዩም ጋር

ኢትዮጵያ ባለፉት አራት አመታት :: ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ከአራት አመት በፊት ከነበሩበት የፖለቲካ ኢኮኖሚ ማህበራዊና የፀጥታ ሁኔታ አኳያ ዛሬ ሁኔታዎች ተሻሽለዋል ወይንስ እየከፉ ነው የመጡት? ውይይት ከአቶ ዮሃንስ በርሄና ከአቶ ሰለሞን ስዩም ጋር

የዛሬ አራት አመት ገደማ ግዙፍ አገራዊ የተስፋንና የአንድነትን መልዕከት ይዘው ወደ ብሄራዊ የፖለቲካ መድረክ ብቅ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና አጋሮቻቸው የጀመሩት የለውጥ ሂደት አሁን ያለበት ደረጃ ምን ይመስላል? ያለፉት አራት አመታት ሂደትን መለስ ብለን ስንቃኝ ምንድን ነው የምናገኘው? ጦርነት የጅምላ ግድያዎችና የተለያዩ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ቀውሶች በተስተዋሉባቸው በእነኚህ አራት አመታት ምን ስኬቶችስ ተመዝግበዋል? በአጠቃላይ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ከአራት አመት በፊት ከነበሩበት የፖለቲካ ኢኮኖሚ ማህበራዊና የፀጥታ ሁኔታ አኳያ ተነስተን ያለፉት አራት አመታት ስንመዝን ሁኔታዎች ተሻሻሉ ወይንስ እየተባባሱና እየከፉ ነው የቀጠሉት?


Feb 25, 202301:47:21
 አሁን የደረስንበት ፈታኝ ጊዜም ሊቃውንቶቻችንንና አበዎቻችንን ለዘልአለም ካሸለቡበት ዕረፍት ሳይቀር ቀስቀሰን ምን እናድረግ? ምን እንሁን? ምንስ ትመክሩናላችሁ? እንዴትስ ትገስፁናላችሁ? እንላለን፡፡

አሁን የደረስንበት ፈታኝ ጊዜም ሊቃውንቶቻችንንና አበዎቻችንን ለዘልአለም ካሸለቡበት ዕረፍት ሳይቀር ቀስቀሰን ምን እናድረግ? ምን እንሁን? ምንስ ትመክሩናላችሁ? እንዴትስ ትገስፁናላችሁ? እንላለን፡፡

የቋንቋ አቅም ብርታቱ የልሳን ሁሉ ጉልበቱ የዕምባን ጎርፍ የዋይታንና የሲቃን ግዝፈት የሃዘንን መጠነ ድባብ መግለፅና መሳል ሲያቅታቸው ከሰማያዊው ኃይል እርዳታንና ፅናትን ከመማፅን ባሻገር ወደ ሊቃውንቶቻችንናወደ የጥበብ  ድምጻቸው እንሮጣለን፡፡ እነርሱ እንዲያረጋጉን ለእንባችን ምክን ት ለዋይታችን ቃላት እንዲፈጥሩልን እንጠይቃቸዋለን፡፡ አሁን የደረስንበት ፈታኝ ጊዜም ሊቃውንቶቻችንንና አበዎቻችንን ለዘልአለም ካሸለቡበት ዕረፍት ሳይቀር ቀስቀሰን ምን እናድረግ? ምን እንሁን? ምንስ ትመክሩናላችሁ? እንዴትስ  ትገስፁናላችሁ? እንላለን፡፡

Feb 17, 202303:02
የዛሬ አራት አመት ገደማ ግዙፍ አገራዊ የተስፋንና የአንድነትን መልዕከት ይዘው ወደ ብሄራዊ የፖለቲካ መድረክ ብቅ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና አጋሮቻቸው የጀመሩት የለውጥ ሂደት አሁን ያለበት ደረጃ ምን ይመስላል? ያለፉት አራት አመታት ሂደትን መለስ ብለን ስንቃኝ ምንድን ነው የምናገኘው?

የዛሬ አራት አመት ገደማ ግዙፍ አገራዊ የተስፋንና የአንድነትን መልዕከት ይዘው ወደ ብሄራዊ የፖለቲካ መድረክ ብቅ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና አጋሮቻቸው የጀመሩት የለውጥ ሂደት አሁን ያለበት ደረጃ ምን ይመስላል? ያለፉት አራት አመታት ሂደትን መለስ ብለን ስንቃኝ ምንድን ነው የምናገኘው?

የዛሬ አራት አመት ገደማ ግዙፍ አገራዊ የተስፋንና የአንድነትን መልዕከት ይዘው ወደ ብሄራዊ የፖለቲካ መድረክ ብቅ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና አጋሮቻቸው የጀመሩት የለውጥ ሂደት አሁን ያለበት ደረጃ ምን ይመስላል? ያለፉት አራት አመታት ሂደትን መለስ ብለን ስንቃኝ ምንድን ነው የምናገኘው? ጦርነት የጅምላ ግድያዎችና የተለያዩ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ቀውሶች በተስተዋሉባቸው በ እነኚህ አራት አመታት ምን ስኬቶች ተመዝግበዋል? በአጠቃላይ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ከአራት አመት በፊት ከነበሩበት የፖለቲካ ኢኮኖሚ ማህበራዊና የፀጥታ ሁኔታ አኳያ ተነስተን ያለፉት አራት አመታት ስንመዝን ሁኔታዎች ተሻሻሉ ወይንስ እየተባባሱና እየከፉ ነው የቀጠሉት?

የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ ከላይ በቀረቡት የምዘናና የግምገማ ጥያቄዎች ላይና ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ሶስት እንግዶችን ጋብዘን ያዘጋጀነውን ውይይት በቅርብ ቀን ይዘን  እንቀርባለን፡፡ እንድትከታተሉንም ከወዲሁ እንጋብዛለን፡

ይህ የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ ነው፡፡

ፕሮግራሙን የማቀርብላችሁ ድጋፌ ደባልቄ ነኝ

Feb 17, 202301:08
ተደራራቢ የአገር ቁስልና መዘዙ፡፡ የዚህ በየጊዜው ሳይታከመ እየተነባበረ የመጣው ስነ ልቦናዊና ስነ መንፈሳዊ ቁስል በአገር ላይ ያስከተላቸው መዘዞች እንዴት ይታያሉ? እንዲሽሩስ ምንድን ነው መደረግ ያለበት? ቆይታ ከሰብለ ኃይሉ ጋር፡፡

ተደራራቢ የአገር ቁስልና መዘዙ፡፡ የዚህ በየጊዜው ሳይታከመ እየተነባበረ የመጣው ስነ ልቦናዊና ስነ መንፈሳዊ ቁስል በአገር ላይ ያስከተላቸው መዘዞች እንዴት ይታያሉ? እንዲሽሩስ ምንድን ነው መደረግ ያለበት? ቆይታ ከሰብለ ኃይሉ ጋር፡፡

ከሰው ሰራሽም ሆነ ከተፈጥሮአዊ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ በአለማችን በሰው ልጆች ላይ በየጊዜው የሚደርሱ የህይወት መጥፋት የአካል መጉደልና የንብረት መውደሞች በርካቶች ናቸው፡፡ እነኒህ አብዛኛዎቹ በአይን የሚታዩና የሚዳሰሱ ጉዳቶች ሲሆኑ በአይን የማይታዩ የማይዳሰሱ ጉዳቶችም በከፍተኛ ደረጃ የሰው ልጅን ለህመም ይዳርጋሉ፡፡ ይህም የስነ የአዕምሮና የስነ ልቦና ጉዳት ነው፡፡  ለምሳሌ ከ1989 - 2015 ባሉት አመታት ውስጥ 1.45 ቢልዮን ሰዎች ለጦርነት ጉዳት የተጋለጡ ሲሆን ከእ ነኚህ ውስጥ 354 ሚሊዮን የሚሆኑት በስነ ልቦና ህመም ወይንም ቁስል እንደተጠቁ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡

በአገራችን ደግሞ ባላፉት ሰላሳ አመታት ብቻ ሁለት አበይት ጦርነቶች የተካሄዱ ሲሆን እነ ኚህ ጦርነቶች በሰው ህይወት አካልና ንብረት ላይ ያዳረሱት ጉዳት ግዙፍ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከፍትህ መታጣት ከህግና ከሰብ አዊ መብት ያለመከበር ጋር በተያያዘ በርካታ የስነ ልቦናና የስነ አ ዕምሮ ጉዳቶች ደርሰዋል፡፡  ምንም እንኳን በዚህ የስነ ልቦና ህመም የሚሰቃዩ ወገኖች በትክክል ባይታወቅም በቀላሉ የሚገመት እንዳልሆነ መናገር አስቸጋሪ አይደለም፡፡

ታድያን ይህ ለረዥም አመታት ሲነባበር የቆየ ህመም ምን ብናደርግ ነው ደረጃ በደረጃ እንደ ህመሙ ክብደት በግለሰብም ሆነ በአገር ደረጃ ማከምና እንዲሽርም ማድረግ የምንችለው? በመጠኑም ቢሆን ለዚህ መሰረታዊ ጥያቄና ከጥያቄው ጋር ለተያያዙ ጉዳዮች መልስ ለመሻት ዛሬ አንድ እንግዳ ጋብዘናል፡፡

Feb 15, 202301:19:15
What went wrong? Why is Ethiopia still in the vicious cycle of war and conflict? How can Ethiopia extricate itself from the tragedies of war and conflict?(Three part series)

What went wrong? Why is Ethiopia still in the vicious cycle of war and conflict? How can Ethiopia extricate itself from the tragedies of war and conflict?(Three part series)

The political arrangement established in in 1994 after TPLF/EPRDF took power from the military regime was supposed to bring all ethnic groups of the country together through some kind of federal political arrangement based on language and ethnic lines.  This new arrangement was also supposed to bring peace and harmony to the country and as a result the political fragility, war, conflict and violence that stalked the country would come to an end.

Unfortunately, those anticipated outcomes as a result of the new political arrangement didn’t materialize. In fact, the country is more divided, more polarized, and more fragile today than in the past. Identity-based violence and killings have become routine in some parts of the country.  For the last two or so years the country has faced one of its deadliest wars, in which some estimates put the number of the dead at half a million. With infrastructures destroyed and millions displaced, the impact of the war is still visible. It will take years to rebuild and return the internally displaced back to where they were before the war.

While the war officially ended after the Pretoria and Nairobi peace deal, the implementation of the agreement is still on going. The Pretoria peace deal brought some glimmer of hope that the country is going to get a break from the cycle of violence, death, and destruction. There was a degree of optimism since the northern war ended. The country now can focus on the violent groups operating in the west and also create a conducive environment for rebuilding the war ravaged infrastructure in Tigray, Afar, and Amhara. Unfortunately, even before the Pretoria peace deal ink was fully dry, the country is now engulfed in another major crisis, perhaps one of the most consequential crises in recent memory. Following the internal division within the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, Oromia regional security forces shot and killed 37 followers of the Church and wounded a large number of people the church alleges. The situation overall has raised serious alarm and concern across the country as the ethnic polarization pulls the religion into them mix.

In 2018, Prime Minister Abiy Ahmed appeared on the national political scene. It was the most jubilant and joyful moment in Ethiopian politics. People inside and outside of the country were almost euphoric. The Ethiopian people hoped for a government that would uphold the rule of law, build democratic institutions, and serve the people for the first time. Although it appears there were genuine attempts to democratize the country and work towards building sustainable peace, those attempts didn’t turn the country away from war, conflict, and violence.

What went wrong? Why is the country still in the vicious cycle of war and conflict? How can Ethiopia extricate itself from the tragedies of war and conflict?

Feb 13, 202301:56:18
Did the government of Ethiopia abdicate its responsibilities?

Did the government of Ethiopia abdicate its responsibilities?

Did the government of Ethiopia abdicate its responsibilities? 

Feb 10, 202301:05:28
አሁን የደረስንበት ፈታኝ ጊዜም ሊቃውንቶቻችንንና አበዎቻችንን ለዘልአለም ካሸለቡበት ዕረፍት ሳይቀር ቀስቀሰን ምን እናድረግ? ምን እንሁን? ምንስ ትመክሩናላችሁ? እንዴትስ ትገስፁናላችሁ? እንላለን፡፡

አሁን የደረስንበት ፈታኝ ጊዜም ሊቃውንቶቻችንንና አበዎቻችንን ለዘልአለም ካሸለቡበት ዕረፍት ሳይቀር ቀስቀሰን ምን እናድረግ? ምን እንሁን? ምንስ ትመክሩናላችሁ? እንዴትስ ትገስፁናላችሁ? እንላለን፡፡

የቋንቋ አቅም ብርታቱ የልሳን ሁሉ ጉልበቱ የዕምባን ጎርፍ የዋይታንና የሲቃን ግዝፈት የሃዘንን መጠነ ድባብ መግለፅና መሳል ሲያቅታቸው ከሰማያዊው ኃይል እርዳታንና ፅናትን ከመማፅን ባሻገር ወደ ሊቃውንቶቻችንናወደ የጥበብ  ድምጻቸው እንሮጣለን፡፡ እነርሱ እንዲያረጋጉን ለእንባችን ምክን ት ለዋይታችን ቃላት እንዲፈጥሩልን እንጠይቃቸዋለን፡፡ አሁን የደረስንበት ፈታኝ ጊዜም ሊቃውንቶቻችንንና አበዎቻችንን ለዘልአለም ካሸለቡበት ዕረፍት ሳይቀር ቀስቀሰን ምን እናድረግ? ምን እንሁን? ምንስ ትመክሩናላችሁ? እንዴትስ  ትገስፁናላችሁ? እንላለን፡፡

Feb 08, 202303:02
Can we Sacrifice Justice for Security?

Can we Sacrifice Justice for Security?

Today on the first episode of the year 2023 we will ponder around the question of justice and peace. Specifically, we will discuss or attempt to answer the question: Can we sacrifice justice for security?

In any post conflict society, the issue of justice in its various forms is the key question that follows once the guns are silent. As such peace and justice become inseparable. Death, physical and psychological trauma, displacement, and anguish that war brings are not going to vanish simply because the guns went silent.

Once the guns are silent there are lingering questions that require clear answers and a path to address them. How do traumatized people recover from war induced violence? How does a nation heal from layers of injustices? What are the appropriate and practical processes of healing?

What is the role and importance of collective mourning in the national journey of healing?

How do we remember the war dead? The disappeared? And those who lie in unmarked graves? What do we tell their family about how and why they died? How do we do historical accounting of such tragic events without embellishing the truth?

These are questions that are not going to be answered just with the brilliance of the mind but then

softness of the heart.

If justice perishes, human life on earth has lost its meaning” Immanuel Kant



Jan 03, 202301:27:07
Post Pretoria and Nairobi: What has been accomplished? What remains to be done?

Post Pretoria and Nairobi: What has been accomplished? What remains to be done?

Post Pretoria and Nairobi: What has been accomplished? What remains to be done?

Dec 19, 202259:04
ይድረስ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መንግስትና ለኢትዮጵያ ዳያስፖራ

ይድረስ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መንግስትና ለኢትዮጵያ ዳያስፖራ


ይድረስ ለኢትዮጵያ ህዝብ መንግስትና ለኢትዮጵያ ዳያስፖራ

ከሁሉ በፊት የአክብሮት ሰላምታችን ይድረሳችሁ፡፡
የረዥም ዘመን የባህል የወግ የሃይማኖትና የነፃነት ታሪክ ያላት አገራችን ኢትዮጵያ በእዚህ የረዥም ዘመን ታሪኳ በርካታ ትውልዶችን የፈትኑ መሰናክሎችን ተሻግራለች፡፡ ውጣ ውረዶችንም አልፋለች፡፡
ይህም በመሆኑ ትውልድ ከትውልድ እየትቀባበለ ይህችን ውድና ታሪካዊት አገር ለእኛ አስረክቦናል፡፡ ከዚህ ተነስተን የኛን የታሪክና የትውልድ ኃላፊነት ስንቃኝ ይህች እልፍ አዕላፍ ልጆችዋ መስዋ ዕትነት የከፈሉላትን አገር አንድነትዋን አፅንተን ዕድገትዋንና ልማትዋን አረጋግጠን ሰላማዊት ከራስዋ የታረቀችና ከጎረቤቶችዋ ጋር የተስማማች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡ ይህንንም ዕውን ለማድረግ እያንዳንዳችን በአገር ውስጥና በውጪ የምንኖር ኢትዮጵያ የእኔ ነች የምንል ሁሉ የድርሻችንን ኃላፊነት መወጣት ይኖርብናል፡፡ አገራዊ እርቅና ሰላም ይሰፍን ዘንድና ኢትዮጵያ በፀና ዲሞክራሲያዊ መሰረት ላይ እንድትቆም ትከሻ ለትከሻ ተደጋግፎ በጋራ የአንድነት መንፈስ መስራት ብቸኛው መንገድና ስልት ነው በሚል መሪ ሃሳብ ዙርያ ከወዲሁ መስማማት ይኖርብናል፡፡
ሁላችንም እንደምናወቀው ኢትዮጵያ አገራችን በፖለቲካ እኩያን ሴረኞች በአውቃለሁ ባዮችና በጉልበት አለን ባዮች ተጠልፋ መጓዝ ወደ ማይገባትና ወደ ማይመጥናት የክፍፍል የሁከትና ከፍ ሲልም የደም መፋሰስ ጎዳና ገብታ ስትንገላታ ቆይታለች፡፡ ይህ እንግልትና መከራ ዛሬም አላበቃም፡፡ በወለጋና በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች ቦርቀው ያልጠገቡ ህፃናት መርጠው ባልተወለዱበት ዘር ማንነት እየተመረጡ ታርደዋል፡፡ በመታረድ ላይ ናቸው፡፡ እናቶች አባቶች አረጋዊያን በግፍና በገፍ እየተገደሉ ነው፡፡ እውነቱን ለመናገር ይህ የሚሰማውና የሚታየው ሰቆቃ የሚፈፀመው በዚህች የታሪክ ኩራትን በተላበሰች የነፃነት ተምሳሌትና የሰው ልጅ ስርወ መሰረት በሆነችው በኢትዮጵያችን ውስጥ ነው ለማለት በሚያስቸግር ሁኔታ እልቂት ተፈፅሟል እየተፈፀመም ነው፡፡ ይህ አይነቱ ከመሰረታዊ የሰውነት መለክኪያ ሚዛን በእጅጉ የወጣ ግፍን በስሙ ያለመጥራት ያለማውገዝና ይቆም ዘንድም የተቻለውን ሁሉ ከማድረግ መቆጠብ በሁሉም የፍርድና የፍትህ ችሎቶች ሸንጎ የሚያስጠይቅ ነው፡፡ ስለሆነም ድምፃችንን ከፍ አድርገን በማያሻማና ግልፅ በሆነ ልሳን ልናወግዘው ይገባል፡፡
ስብ ዕና ይሰማናል ካልን ከሰውነት ጎራ ቆመናል ካልን የሰው ልጅ የግፍ ጭፍጨፋ ብቻ ሳይሆን መከፋቱ ያስከፋናል ማዘኑ ያሳዝነናል ካልን ይህ በአገራችን ኢትዮጵያ ላይ የታወጀው የእልቂት አዋጅ እንቅልፍ ሊነሳን ይገባል፡፡ ከምን አይነቱ የስብ ዕና ዝቅታ ብንወርድ ነው የእናቶች የወጣቶችና የህፃናት የጅምላ አስከሬን እንደ ማገዶ እንጨት ተከምሮ ማየት የለመድነው? ብለን መጠየቅ ይኖርብናል፡፡ ከእንዴት ያለው ዝቅጠትና ውርደት ብንደረስ ነው ህፃናትን ከእንዲህ ያለ አረመናያዊ ሰቆቃ መታደግ ያልቻልነው? ብለን ራሳችንን መጠየቅ መፈተሽና መመርመር ይኖርብናል፡፡ ለሰው ልጅ ህይወት ክብርና ዋጋ መስጠት የአንድ አገርና ህዝብ ዋነኛው የሞራል እርከን ነው፡፡
በአገራችን ኢትዮጵያ ግን ህግ ያስከብሩ ዘንድ ኃላፊነት የተሰጣቸው ከህግ በላይ በሆኑበት ህግ አውጪዎቹ የህግ ይዘትና ጥልቀት ዋጋ ምን እንደሆነ ባልተረዱበት የትምህርት ተቋማት ዕውቀትንና ስነ ምግባርን በሚገድሉበት የኃይማኖት መሪዎች ቅዱሳዊ ተል እኮ አቸውን ወደ ጎን በተውበት የህክምና ተቋማት ሳይቀሩ በሙስና በጨቀዩበት ምሁር ተብየው ለሰው ልጅ መብት ከመቆምና እውነትንና ፍትህን ከመሻት ይልቅ በትንሽ የዘር ድንኳን ጥላ ውስጥ በተደበቀበት የኪነ ጥበብ ሙያተኛ ነኝ ባዩ ወደ አመልካች ወቃሽና አስተማሪ የጥበብ ስራ ከማተኮር ይልቅ የመድረክ ችርቻሮን ሙያየ ባለበት በጠቅላላው የማህበረሰብ የሞራል ምሰሶ ተገዝግዞ እየተንገዳገደ ባለበት አገር ውስጥ ሰላም ሰላም እያልን ብንጮህ የሰው ልጅ ህይወት ይከበር እያልን ብናስተጋባ ምንልባት የገደል ማሚቶው የራሳችንን ድምፅ ያስተጋባው እንድሁ እንጅ የምንመኘውና የምንናፍቀውን ሰላም ማረጋገጥ አልተቻለም፡፡
በዘር ወይንም በማንነት ስም ግፍና ሰቆቃ የሚፈፅሙ አሉ፡፡ እውነቱ ግ ን በታሪክ እንዳየነው እንዲህ አይነቶቹ እኩያን የማንም ዘር ውክልና የላቸውም፡፡ ውክልናቸውና ተጠሪነታቸው ጥፋት በደል ሰቆቃና ደም ማፍሰስ ብቻ ነው፡፡ ጥማታቸው የሰው ደም ረሃባቸውም እልቂት መፈፅም ነው፡፡ እውነታው ይህ ነው፡፡ይሁን እንጅ ይህ እለት ተ ኧለት እየተለመደና መደበኛ እየሆነ የመጣው አስፅያፊ የግፍ ባህርይና ድርጊት በአለም አቀፍ መድረክ አንገታችንን እያስደፋን ክብራችንንም እያዋረደው ነው፡፡ በያለንበት ሁላችንም ልባችን ቆስሏል፡፡ በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች ያሉ ዜጎች በሰላም ወጥቶ የመግባት ወልዶ የመሳም ዘርቶ የመቃም መብታቸውን ተነፍገዋል፡፡ እናቶች የሚሳሱላቸውን ልጆቻቸውን በክንዶቻቸው እንደታቀፉ እየታረዱ ነው፡፡ ይህ ሰቆቃ ማብቃት አለበት፡፡ ይህ እልቂት መቆም አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ኝ እንደ አገርና እንደ ህዝብ ሰውነታችንንና ስብ ዕናችንን ከጥያቄ ውስጥ ወደ ሚያስገባ አሳዛኝ አስቃቂና ለመወታት ወደ ሚያስቸግር የጭለማ ምዕራፍ እንገባለን፡፡
ሰላማዊ ዜጎችን የማረድ ምንጩ መርዛማ አሳፋሪና አሳዋሪ ጥላቻ ነው፡፡ ከዚህ የዘለለ ሌላ ምክ ን ያት የለም ሊኖርም አይችልም፡፡ ይህንን በእ ጅጉ ከሰውነት ማማ የወረደ ባህርይና ድርጊት የሰውነት የሞራል ል ዕልና አለኝ የሚል ማንኛውም ሰው ከዘርና ከማንኛውም የቡድን ስሜት በተላቀቀ መንፈስ ሊያወግዘው ይገባል፡፡ በማያሻማ በማውገዝ ሁሉም ሰውነቱን ሊያረጋግጥ ይገባል፡፡ሁላችንም ለኢትዮጵያ ያለንን ፍቅር ለኢትዮጵያውያን ህይወት መስጠት ከሚገባን ክብር ጋር ማስታረቅ ይኖርብናል፡፡
ለልማትና ለ ዕድገት ያለንን ፍላጎትና ፅናት የዜጎች ወልዶ የመሳም ዘርቶ የመቃም በሰላም ወጥቶ የመግባት መብት ጋር ማዛመድና ማስታረቅ ይኖርብናል፡፡ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ መድረክ ላይ የሚገባትንና የሚመጥናትን ቦታ ማግኘት አለባት ስንል በማንነታቸው አንገታቸውን የሚደፉና የመሸማቀቁ ዜጎችን ይዘን መሆን የለበትም፡፡ ስለ እድገትና ስለ ብልፅ ና ስንኳትን በሌብነት የጨቀዩ ሃላፊዎችንና ተቋማትን ይዘን መሆን የለበትም፡፡ ሁሉን አካታች የዘመን የፖለቲካና የዲሞክራሲ ስርዕት ለኢትዮጵያ እንደ ሚያስፍልጋት ካመንን በየጎራው ዘር እየቆጠርንና በዘር እየተናቆርን መሆን የለበትም፡፡
በተቅላላው በግል በማህበረሰብ በመንግስትም ሆነ መንግስታዊ ባልሆን ተቋማት ሁሉ እርምት ያስፈልጋል፡፡ ለዚህ እርምት ደግሞ ከሁሉ በፊት ኃላፊነት የተሰጣቸው መሪዎችና ተቋማት ዋነኛውን ድርሻ መወጣት ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ ሲሆን ብቻ ነው የዜጎች ግላዊ የሰላም የእርቅና የምክክር አበርክቶ ውጤት ሊኖረው የሚችለው፡፡ ለሰው ህይወት ክብር እንስጥ ፡፡ የህፃናትን በግፍ መቀጠፍ እናስቁም፡፡ የእናቶችና የወጣቶች መታረድ ይብቃ፡፡ በጠቅላላው የዜጎች እምባ ይቁም፡፡ ስላምን በ እውን እውን እናድርግ፡፡ ኢትዮጵያ የኔ ነች የምንል ሁሉ ሰልፋችንን አስተካክለን ይህችን ትልቅ አገር ወደ ሚመጥናትና ወደ ሚገባት የሞራል ል ዕልና እናሻግራት፡፡
ኢትዮጵያችን ለዘል አለም ትኑር፡፡
የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ
Dec 06, 202215:18
Special Episode: Conversation with Alastair Thompson

Special Episode: Conversation with Alastair Thompson

Special Episode: Conversation with Alastair Thompson 

As the situation on the ground changes dramatically on this special episode we ask questions about the conflict, peace talks and all recent developments. What is next for TPLF leadership? Exile? perhaps. 

Oct 25, 202248:48
Ethiopia and the Horn of Africa in a Changing World

Ethiopia and the Horn of Africa in a Changing World

In recent years post World War II and Post-Soviet World War order has been rattled by several new developments. The rise of new economic and military power and the weakening of the old and most recently the war between NATO Ukraine on one side and Russia on the other brought significant security and military implication on our world. Including the possibility of nuclear war.

One of the strategic areas affected by this new reality is the Horn of Africa region. On our program today we will explore a few questions in relation to the HoA. What are the implications for the region? Why are so many actors interested in the Horn of Africa region? These and other related issues will be our topic of discussion today.

Oct 14, 202201:43:11
እኔ ይቅር ባልኩኝ

እኔ ይቅር ባልኩኝ

እኔ ይቅር ባልኩኝ

Sep 07, 202200:38
Peaceful Demonstration or Organized Violence? TPLF Supporters Street Violence in European Cities

Peaceful Demonstration or Organized Violence? TPLF Supporters Street Violence in European Cities

Freedom of speech and assembly are fundamental values of a democratic society. As such they are guaranteed and protected by law. Citizens have the full right to express their dissatisfaction, defend and demand their rights from their governments in a peaceful manner; to petition their governments and present their grievances.

At the same time, however, the same law that guarantees peaceful assembly and expression also stresses that any form of violence, whether against an individual, community or property during a demonstration is intolerable and prosecuted accordingly.

In recent months, a very troubled and concerning development has been observed in several European cities. Supporters of the Tigray People’s Liberation Front have violently attacked Eritrean community centres and Embassies across Europe. Obviously, these kinds of activities are unlawful and law enforcement authorities are taking all necessary actions in accordance with the law of the land.

While measures are being taken by the law enforcement forces, targeted communities’ members, particularly the Eritrean communities, are shaken by such brazen and targeted attacks. Despite the viciousness and violent nature of the attacks members of the community have remained peaceful and left the matter for the law enforcement to deal with it.

To get some background information and dynamics behind this violence we have invited Feven Yemane to help us navigate through the historical and current dynamics and what and who is behind it.

Feven Yemane is an Eritrean-British Lawyer and community activist and we reached Feven Yemane in London England.

Sep 06, 202201:06:33
Who is obstructing the hope for peace in Ethiopia?

Who is obstructing the hope for peace in Ethiopia?

Repeated efforts to resolve the conflict in northern Ethiopia in a peaceful manner has failed. Once again, the tragedy of war is unfolding. The Ethiopian Federal government’s “unconditional” readiness to hold peace talks “any where any time” has not been reciprocated by the TPLF. Given this fact, is there any hope for sitting and working out some solution to this senseless violence?

To discuss these and related issues we have invited three young social activists to share their perspectives with us.

Betawi, Netsanet and ቀሃስ have been hoping and advocating for peaceful resolution of the conflict in Northern Ethiopia.

Sep 01, 202201:09:23
Is the Peace Talk Dead?

Is the Peace Talk Dead?

Is the Peace Talk Dead? 

Aug 30, 202201:04:52
Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD): Progress and Cooperation. Conversation with Professor Ashok Swain

Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD): Progress and Cooperation. Conversation with Professor Ashok Swain

On August 11, 2022, the Prime Minister of Ethiopia, Abiy Ahmed, announced the commencement of the second turbine and production of power at the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The next day he also announced the completion of the third filling of the dam. The news of power production and the third filling of the dam was received with excitement by many among the Ethiopian public and the diaspora at large.

This excitement is understandable as the construction of the dam brings the dreams and aspirations of successive generations in accessing the energy of the Abbaye River to help the country lift itself out of poverty.

What is unique about the Grand Ethiopian Renaissance Dam is that $5Billion US dollars was raised from the Ethiopian public for its creation, in effect making every citizen owner of the dam. As such the dam has brought the Ethiopian people together for a common purpose and shared goal. It has symbolized the spirit of national unity and national purpose.

While the dam instilled national sentiment of unity in Ethiopia, it has brought anxiety and concern to neighbouring countries, particularly Egypt. Certainly, change to the status quo always creates discomfort. However, the building of the dam could usher a new spirit of cooperation between Ethiopia and its neighbours.

To discuss the near completion of the dam and its impact on the region and also new era of cooperation, we have invited Professor Ashok Swain for his reflections on this important issue.

Aug 12, 202259:34
Will the Ethiopian Government Have a Partner in Peace?

Will the Ethiopian Government Have a Partner in Peace?

War is a real time tragedy with real life consequences. Those unarmed and unprotected men, women, children, along with the frail and the elderly caught in the middle, endure most of the suffering. There is nothing good about war, even in the name of self-defense. The very nature of war, whether waged in the name of “liberation,” “freedom,” or authoritarian desire for domination, only causes pain and trauma. The other tragedy of war is that those who gain meaning and purpose from it fail to realize that they have diminished their humanity and the humanity of fellow human beings.

The currency of war is human life, and the profit is destruction. Even for those war profiteers making fortunes. To think otherwise is to fall into the dark corners of illusion.

Over the last few years Ethiopia, a country of 110 million, has experienced one of its most destructive wars in recent memory. A war that has killed, maimed, and destroyed lives. Schools burned, hospitals and health facilities looted, even the places of worship, such as churches, mosques, and monasteries, desecrated.

The irony is that such twisted and cruel notion of “liberation” and “freedom” is premised by denying the right to live in freedom to those who groups like the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and others claim to represent. The truth is there is a lust and addiction to violence, domination, and disregard to the sanctity of human life that has emerged among groups in Ethiopia.

While it is hard, even impossible, to think there will be a transformation toward peace, the Ethiopian government’s desire to engage in peace talks without any preconditions is a start.

The fact is all parties must enter into talks in good faith, and it is the hope of the Ethiopian people and peace-loving people around the world that those involved will have the courage to work together to end this senseless violence.

Aug 01, 202201:20:21
Rape as a weapon of war in northern Ethiopia

Rape as a weapon of war in northern Ethiopia

War in its very essence and every aspect is a cause of death, pain, and destruction. Lives lost, children orphaned, communities ravaged, and the human spirit is transformed into a form of violence that leaves deep wounds and scars long after the guns are silent. Usually, war is orchestrated and driven by the desire and interest of a few (often men).
War is a tragic expression of human failure. While the destructive power of weapons that are used to kill, maim, and destroy is obvious, there are more silent and more deadly weapons that are used in war. These silent weapons are used to break human spirit, to dominate and humiliate. Among these weapons, the raping of girls and women is the most heinous.
In our special episode here on Peacetalk Ethiopia, today we will be focusing on why rape is used as a weapon of war in the current conflict in northern Ethiopia particularly in Afar and Amhara regions. The reports of rape coming from these areas are heartbreaking. Girls as young as age 13 are being raped by the TPLF forces. Women are raped in front of their husbands, children, and extended family. In almost all areas that the TPLF has invaded stories of rape are reported. Most importantly, the reports are also showing the raping of girls and women is conducted in a systematic and organized fashion as a broader war strategy.
While the death and destruction that war caused in Ethiopia are immense and widespread, the physical, emotional, spiritual, and psychological healing of rape survivors and their communities requires the mobilization of our collective effort. To do so, we must also understand the extent of such heinous violence and violation of girls and women.
To help us navigate through the issue of rape in the context of war we have invited two guests.
Jan 06, 202248:54
Water, Peace and Conflict in the Horn Of Africa

Water, Peace and Conflict in the Horn Of Africa

Water, Peace and Conflict in the Horn Of Africa

Jan 04, 202201:06:21
በጥባጭ ካለ ንፁህ ውኃ አይጠጣም

በጥባጭ ካለ ንፁህ ውኃ አይጠጣም

ኢትዮጵያ አገራችን አሁን ካለችበት ደረጃ የደረሰችው በአጋጣሚ አይደለም፡፡ ለአራት አስርተ አመታት ለሚጠጋ ጊዜ አገርን ከፋፍሎ ወደ መበተን ማድረስን አላማውና ግብ አድርጎ የተነሳው ህወሃት በመባል የሚታወቀው ቡድን ሌት ተቀን ሲሰራበት የቆየውና በፕሮግራሙ ያስቀመጠው እኩይ ተግባር ውጤት ነው፡፡በመሆኑም ይህንን እውነታ ከግምት ውስጥ በማስገባት በኢትዮጵያ በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ላይ የቆመ ፍትሃዊ ስርዓት ለመገንባት የተጀመረውን የለውጥ ጎዞ ለአንድ አፍታም ሳንዘናጋ መረጃና ማስረጃ ለሌለው ወሬና ሹክሹክታ ሳንፈታ በተቀናጀ መልኩ ክግብ ማድረስ አገራዊና ታሪካዊ ኃላፊነት ነው፡፡ዛሬ የህወሃት በመባል የሚታወቀው አሸባሪ ቡድን መሪዎች ለጥቅማቸውና ለንዋይ ማካበቻ ሲሉ ብቻ ያጠለቁትን የኢትዮጵያዊነት የማስመስል ጭንብል ሙሉ በሙሉ አውልቀው እኛ ካላለብናትና እኛ አፅሟ እስኪወጣ ድረስ ካልጋጥናት “ኢትዮጵያን ለማፍረስ እስከ ሲኦል ጥግ ድረስ እንሄዳለን” ብለው አገር የማፍረስ አላማቸውን በይፋ አውጀዋል፡፡ይህ ቡድን በይፋ ያወጀውን አጥፊ ተልዕኮ ለማሳካት የኢትዮጵያን ስምና አንጡራ ሃብት ተጠቅሞ የገነባውን የዓለም አቀፍ መረብና ግንኙነት እንደ አጋዥ በማድረግ የአገራችንን ገፅታ ማጠልሸት ብቻ ሳይሆን ይህንኑ በአገር ስም የተገኘ አለም አቀፍ ቦታ መልሶ አገር ለማፍረስ ሲጠቀምበት ማየት በእጅጉ የሚያሳዝንና በአጎርስኩ እጄን ተነከስኩ የሚለውን የቆየ አባባል ያስታውሰናል፡፡ይህ ደግሞ በማንኛውም መመዘኛ ሲለካ ከፍተኛ የአገር መክዳት ወንጀል ሲሆን የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ይህ ክህደት ተገቢውን ፍርድ እስኪያገኝ መትጋት ይኖርባቸዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ ይህ ቡድን አላማውን ከግብ ለማድረስ የኢትዮጵያን አንጡራ ሃብት ጦር መሳሪያና ታሪካዊ ስም በመጠቀም መሆኑን ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ለአንዲት ሰከንድ እንኳን ቢሆን መዘንጋት አይኖርበትም፡፡የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ ከዘህ በታች የተዘረዘሩትን ሰባት አንኳርና መሰረታዊ እውነታዎችን ሁሉም የኢትዮጵያ አገራችን ጉዳይ ይመለክተናል ለወደፊት ዕጣ ፈንታዋም የድርሻችንን እንወጣለን የምንል ሁሉ ልናስተውላቸውና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብም ያውቃቸውና ይረዳቸው ዘንድ ኃላፊነታችንን መወጣት ይኖርብናል፡

1- በስልጣን ዘመኑ በየእስር ቤቶቹ በሴቶች ወንዶች አዛውንትና ህፃናት ላይ ሰቆቃ ከመፈፀም ባሻገር ከወራሪ ጠላት ባልተናነሰ መጠን ለሰልፍ የወጡ ሰላማዊ ተቃዋሚዎችን በስናይፐር ማጨዱን ላፍታ እንኳን እንዳንዘነጋ፡፡2- ለያሃ ሰባት አመታት መንግስት ሁኖ በቆየባቸው ጊዜያት ባንድ በኩል ለዘመናት ትውልድ የገነባውን ኢትዮጵያዊ ክብርና ታሪክ ሲያዋርድ በሌላ በኩል ደግሞ ይህንን የኢትዮጵያን ታሪካዊ ማንነት በመጠቀም በኢትዮጵያ ስም የመደባቸውን ተወካዮቹንና የዘረጋውን አለም አቀፋዊ መረብ በመጠቀም ዛሬ ኢትዮጵያን ለማዋረድ ለማፍረስና ዝቅ ለማድረግ እየተጠቀመበት ይገኛል፡3- ከኢትዮጵያ ህዝብ መቀነትና ኪስ በተዘረፈ ገንዘብ ውጭ አገር ለትምህርትና በቅንጦት እንዲኖሩ የተላኩ የአመራሩ ልጆችና ዘመድ አዘማዶች ይህን ከህዝብ የተሰረቀ ገንዘብ እየተጠቀሙ በያሉበት አገር የማፈረሱን ሴራ እያገዙ ይገኛሉ፡፡4- ቡድኑ ዛሬ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ በይፋ ያወጀውን የሽብር ዘመቻ የሚያካሂደው አሁንም ከኢትዮጵያ ህዝብ መቀነትና ኪሰ ተዋጥቶ የአገር ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በተሸመተ የጦር መሳሪያ ሲሆን ይህ ደግሞ በክህደት ስራው የታወቀውን አሸባሪ ቡድን የክህደት እርከን ከሁሉም የከፋ ያደርገዋል፡፡5- ይህ ሁሉ አልበቃ በሎት ይህ የአሸባሪ ቡድን የትግራይ እምቦቃቅላ ህፃናት ልብ ውስጥ የጥላቻን መርዝ በመርጭት ከእርሳስና ደብተር ይልቅ ከህፃን ቁመናቸው የበለጠ ክላሽንኮቭ በማሸከም ለሽብር ድርጊቱ መስዋዕት እያደረጋቸው ይገኛል፡፡6- በቅርብ ጊዜ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ለትግራይ ህዝብ በተለይም የትግራይ ገበሬ የክረምቱን ወቅት ተጠቅሞ ካለረሰና ከልዘራ የሚለውን አገርዊና መንግስታዊ ኃላፊነት ያለው ውሳኔን በመውስደ የአገር መከላከያ ሰራዊት ከአካባቢው መውጣት ለትግራይ ገበሬ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል በሚል ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ለትግራይ ህዝብ የአዞ እንባ በማንባት “ ህዝቡ ተራበ” “ ዕልቂት ተፈፀመ” በማለት ሲያላዝን የቆየው አሸባሪ ቡድን በነጋታው የህዝቡን ኢኮኖሚያዊና ሰብአዊ ጥቅም ወደ ጎን ትቶ ወደ ለመደው የሽብር ስራው በመመለስ የትግራይን ህዝብ መከራ አራዝሞታል፡፡7- የቡድኑ ባህርይና በሰው ህይወት የመቀመር ልምዱ እንደሚያሳየው ድርድርን እንደ ጊዜ መግዣና ማዘናጊያ የሚጠቀም በመሆኑ መንግስትም ሆነ ሌሎች ችግሩን በሰላማዊና በድርድር ይፈታ የሚሉ አገራዊ አካላት የቡድኑን ተፈጥሮአዊ ባህርይ ለአፍታም መዘንጋት አይኖርባቸውም፡፡ 8- ለዘመናት የኢትዮጵያ ህዘብ መስዋዕትነት የከፈለበት የዲሞክራሲ ትግል ዛሬ ፍሬ አፍርቶ በአገራችን ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በህዝብ ለህዝብ የተመረጠ መንግስት ማቆም ተችሏል፡፡ ይህ በቀላሉ የሚታይ እንዳልሆነ መዘንጋት የለበንም፡፡ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከአምባገነናዊ ስርዓት ተላቀው የተለያዩ የባህል የሃይማኖት የወግና ስርአት ሰርጦቻችንን ለፍቅር እንጂ ለጠላትነት ለመደጋገፍ እንጂ ለመገዳደል ለመተቃቀፍ እንጂ ለመቧጠስ እንደማያውሉ ባለፉት ጥቂት አመታት በተግባር አሳይተዋል፡፡ዛሬም ይህን አሸባሪ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አስወግዶ በዲሞክራሲያዊ መርህ ላይ የተዋቀር ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ስርዓት በመገንባት ዜጎች በሰላም የሚኖሩባት የተከበረች የበለፀገች አገር ለመገንባት ደፋ ቀና በማለት ላይ ይገኛሉ፡፡ያለንበት ዘመን ያልተረጋገጠና መሰረት የሌለው ወሬና ሹክሹክታ እንደ ሰደድ እሳት የሚጓዝበት የቴክኖሎጂ ዘመን በመሆኑ በውጭም በውስጥም ያላቸሁ ኢትዮጵያውያን ለዚህ አይነቱ እንቶ ፈንቶ ጆሮአችሁንና ጊዜያችሁ ሳትሰጡ ለሚደረገው ትግል ሁለ ገብ አስተዋፅኦ ማበርከት ታሪካዊ ኃላፊነት መሆኑን በመገንዘብ ያለማሰለስ መሳተፍ ያስፈልጋል ፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ ለአንድ አፍታም ቢሆን አገራችን ትልቅ ብቻ ሳትሆን ዓለምን የሚያስደምሙ ገድሎችን ካሰመዘገቡ አያቶችና ቅድመ አያቶች የተወለድን መሆናችንን ሳንረሳ በፖለቲካው ኢኮኖሚውና ፀረ ሽብር ትግሉ ተሳትፎአችንን ከፍ አድርገን አገራችንን ከሚመጥናት የዕድገት የክብርና የሰላም ማማ ለማድረስ እንትጋ፡፡አገራችን ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ብቻዋን ስትቆም ይህ የመጀመሪዋ አይደለም፡፡ እንደውም አንዱ የአገራዊ ማንነታችን መገለጫ አያቶቻችንና ቅደመ አያቶቻችን እውነቱንና ፈጣሪን ብቻ ከጎናችው አድርገው ታሪክ መስራት በመቻላቸው ዛሬ እኛ ልጆቻቸው አንገታችንን ቀና አድረገን መሄድ ችለናል፡፡ይህ ያለንበት ወቅትም እኛም እውነቱን ጨብጠን በየ እምነታችን ፅንተን ኢትዮጵያ ይህንን የፈተና ጊዜ በአሸናፊነት ትወጣ ዘንድ የምናግዘበት ነው፡፡











Aug 01, 202124:41
በህወሃት/ትህነግ ታፍነው ከተወሰዱ በኃላ የደረሱበት ያልታወቀ የኢህአፓ አባላትን ጉዳይ በተመለክተ መሰረቱን በካናዳ ያደረገው የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች ሶሊዳሪት ኮሚቴ የተሰኘውን ድርጅት በሊቀ መንበርነት ከሚመሩት ከአቶ አክሊሉ ወንድ አፈረው ጋር የተደረገ ቆይታ፡፡

በህወሃት/ትህነግ ታፍነው ከተወሰዱ በኃላ የደረሱበት ያልታወቀ የኢህአፓ አባላትን ጉዳይ በተመለክተ መሰረቱን በካናዳ ያደረገው የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች ሶሊዳሪት ኮሚቴ የተሰኘውን ድርጅት በሊቀ መንበርነት ከሚመሩት ከአቶ አክሊሉ ወንድ አፈረው ጋር የተደረገ ቆይታ፡፡

ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ ወይንም ትህነግ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ ከተለያዩ ኢትዮጵያዊ ነን ከሚሉ ድርጅቶችና ወገኖች ጋር በር ዕዮተ አለምም ሆነ በወታደራዊ አውድ ከግጭት ውስጥ ገብቷል፡፡ ከ እነኚህ ህወሃት ወይንም ትህነግ በጠላትነት ከፈረጃቸው ድርጅቶች ውስጥ ኢሕ አፓ አንዱ ነው፡፡ ኢ ህ አፓ በከተሞች ያካሂድ የነብረው ትግል በወታደራዊው መንግስት ከፍተኛ ጫና እየደረሰበት ሲመጣ ራስን የመከላከል አስፈላጊነትን በማመን ሰራዊት ሲያቋቁም ለሰራዊቱ መሰረት በዋነኛነት የተመረጠው በሰሜናዊ ትግራይ አሲምባ በመባል የሚታወቀው ተራራማ ስፍራ ነበር፡፡
ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ ወይንም ትህነግ የኢ ህ አፓን በትግራይ መሰረት ማግኘት ካለመፈለግ ባሻገር እናነተ ኢትዮጵያዊ ድርጅት ስለሆናችሁ ትግራይን ለቃችሁ መወጣት ይኖርባችኃል እያለ ሲጎተጉት ከቆየ በኃላ ይህ ልዩነት ወደ ወታደራዊ ፍልሚያ ተለውጦ ህወሃት ወይንም ትህነግ በኢ ህ አፓ ላይ ተደጋጋሚ ወታደራዊ ዘመቻዎች መክፈቱን በወቅቱ በቦታው የነበሩ የኢ ህ አ ፓ አባልት ይናገራሉ፡፡
ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ወይንም ትህነግ ይህንን ለኢሃፓ ያለውን የጠላትነት መነፈስ ያለመዘንጋት ወደ አዲስ አበባ ከመግባቱ በፊትም ሆነ አዲስ አበባ ከገባም በኃላ የኢትዮጵያ ህዝብ አብዮታዊ ፓርቲ ኢህአፓ አባላትን ከየቦታው እያደነ በመያዝ በተለያዩ እስር ቤቶች ውስጥ ያሰረ ሲሆን በመጨረሻም እነኚህ እስረኞች የደረሱበት ሳይታወቅ ደብዛቸው በመጥፋቱ ቤተ ሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ሞተውም ከሆነ አውቀው እርማቸውን ሳያወጡ በህይወት ካሉም መኖራቸው ሳይታወቅ በመሪር ሃዘን ላይ ይገኛሉ፡፡ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ቋሚነቱን በካንዳ ያደረገው የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች ሶሊዳሪቲ ኮሚቴ በእንግሊዝኛው Solidarity Committee for Ethiopian Political Prisoners የተሰኘውን ድርጅት በሊቀመንበርነት የሚመሩትን አቶ አክሊሉ ወንድአፈረውን ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጡን አነጋገርናል፡፡
ከ1991 ዓ.ም (እኤአ) ጀምሮ የታሠሩ የኢሕአፓ አባላትና ደጋፊዎች ዝርዝር በከፊል
ተራ ቁ. ሙሉ ስም የታሠረበት/ችበት ቦታ በድርጅቱ ውስጥ ያለው/ያላት ቦታ
1. አባይነህ ሽፈራው አዲስ አበባ አባል
2. አበበ ዓይነኩሉ ባህርዳር አባል
3. አበራሽ በርታ አዲስ አበባ አባል
4. አዛናው ደምል (ቱሉ) ባሱንዳ፣ ሱዳን አባል
5. በለጠ አምሃ (ገብሬ) ሳንኪሳ፣ ጎንደር የአመራር አባል
6. ብርሃኑ እጅጉ አዲስ አበባ ጋዜጠኛ
7. ደምሴ ተስፋዬ አርባ ምንጭ አባል
8. ደሳለኝ አምሳሉ (አበራ) ዝገም፣ ጎጃም የደቡብ ክፍል የአመራር አባል
9. ድሉ ገበየሁ ባህር ዳር አባል
10. ኢዮብ ተካበ አርባ ምንጭ አባል
11. ጌታቸው አበበ አዲስ አበባ አባል
12. ሐጎስ በዛብህ (በርሄ) የኢሕአሠ አመራር አባል
13. ካህሳይ ገብራይ (አባይ) አባል
14. ከበደ ታደሰ አዲስ አበባ አባል
15. ለማ ኃይሉ አዲስ አበባ አባል
16. ማናለ ደብረ ሲና አባል
17. ስጦታው ሁሴን (ታደለ) ሳንኪሳ፣ ጎንደር የአመራር አባል
18. ታደሰ ከበደ አዲስ አበባ አባል
19. ታምራት ግዛቸው ጎንደር አባል
20. ተክላይ ገ/ሥላሴ(አሉላ) የኢሕአሠ አመራር አባል
21. ተሾመ በየነ አዲስ አበባ አባል
22. ፀጋዬ ገ/መድህን (አበበ ደብተራው) ሳንኪሳ፣ ጎንደር የአመራር አባል
23. ወንዱሲራክ ደስታ ባህር ዳር አባል
24. ይስሃቅ ደብረጽዮን ሣር በር፣ ጎጃም የአመራር አባል
25. ተስፋዬ ከበደ አባል
26. ሙሉ አምባው አባል
27. ጌታቸው ሽፈራው አባል
28. ድንቁ ሽፈራው አባል
29. አዱኛ አደም አባል
30. ዮሴፍ ተሾመ አባል
Feb 28, 202143:32
Conversation with H.E. Ambassador Nasise Challie Jira: Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of Ethiopia to Canada

Conversation with H.E. Ambassador Nasise Challie Jira: Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of Ethiopia to Canada

Conversation with H.E. Ambassador Nasise Challie Jira: Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of Ethiopia to Canada
Jan 18, 202158:27
የትህነግ/ህወሃት የጅምላ ጭፍጨፋ ጅማሮ ባህርይና ታሪክ ከአሲምባ እስከ ማይካድራና መተከል፡ ከቀድሞ የኢሕአፓ አመራር አባላት ከአቶ መሃሪ ገብረእግዚአብሄርና ከአቶ ሰለሞን ገብረስላሴ ጋር የተደረገ ቆይታ

የትህነግ/ህወሃት የጅምላ ጭፍጨፋ ጅማሮ ባህርይና ታሪክ ከአሲምባ እስከ ማይካድራና መተከል፡ ከቀድሞ የኢሕአፓ አመራር አባላት ከአቶ መሃሪ ገብረእግዚአብሄርና ከአቶ ሰለሞን ገብረስላሴ ጋር የተደረገ ቆይታ

የትህነገ/የህወሃት የጅምላ ጭፍጨፋ ጅማሮ ባህርይና ታሪክ ከአሲምባ እስከ ማይካድራና መተከል፡ ከቀድሞ የኢሕአፓ አመራር አባላት ከአቶ መሃሪ ገብረእግዚአብሄርና  ከአቶ ሰለሞን ገብረስላሴ  ጋር የተደረገ ቆይታ 

Jan 01, 202101:58:52
Reform, Peace, Conflict and the Rule of Law in Ethiopia: Conversation with Mastewal Tadesse and Yohannes Berhe

Reform, Peace, Conflict and the Rule of Law in Ethiopia: Conversation with Mastewal Tadesse and Yohannes Berhe

Reform, Peace, Conflict and the Rule of Law in Ethiopia

Nov 17, 202001:21:16
Combating Hate Speech in the Age of Social Media: Conversation with Bernie Farber Chair of the Canadian Anti-Hate Network

Combating Hate Speech in the Age of Social Media: Conversation with Bernie Farber Chair of the Canadian Anti-Hate Network

Combating Hate Speech in the Age of Social Media: Conversation with Bernie Farber Chair of the Canadian Anti-Hate Network

The existence of various identity groups within a sovereign state territory presents a positive potential for constructive social, economic, political, and cultural collaboration and partnership that could be a force for building an enduring national political structure benefiting all citizens.

On the other hand, however, identity, and most importantly its interpretation, could be vulnerable to political manipulation by those holding power to serve as a rationale and justification for exclusion and dehumanization of the “other” and eventually for the unleashing of organized violence. In almost all cases of such violence, the development of a well-constructed narrative that amplifies and exploits the perceived or real differences to the point of dehumanization is a premeditative launching pad for violence and war against a particular group or groups.

In the past, this kind of “large group identity” interpretation and its political manipulation has led to an abhorrent degree of violence which has manifested itself through the Holocaust, civil war, ethnic cleansing, and genocide. It is in our recent memory, such an extreme and exclusive interpretation of identity has led, for example, to the genocide in Rwanda, which resulted in the deaths of 800,000 Tutsis and moderate Hutus by the Hutu extremists.

In the former Yugoslavia, the suffering and death of thousands was attributed to the same manipulation and exploitation of large group identity. We are also watching with horror the unfolding catastrophe facing Rohingyas in Myanmar, which the UN has called “a textbook example of ethnic cleansing.” These were countries that at some point enjoyed peace and a good degree of coexistence and unity. With irresponsible political manipulation and in the absence of responsible leadership, social cohesion and coexistence could unravel rapidly, paving the way for intractable conflict and deadly violence.

“Large group identity” and its interpretation and, most importantly its manipulation by the political elite for advancing political goals, continues to be a major political asset and dangerous trend in parts of the world where identity is a readily available force for those with political power to mobilize. It is at times the unquestioning loyalty that those among the elite often count on to advance their political ambitions that makes large group identity a social identity that could serve certain political goals or objectives. Often, simply being a member of a specific ethnic group is sufficient enough to win trust and to be trusted, regardless of the undeclared or declared political and economic intentions of the upper echelon of the political elite, or those often-considered leaders.

It is this blanket trust from “my” group or groups that most often offers the political elite significant capital to maneuver without any discernible challenge to their political narratives and ideological views or ambitions to power.

It is important to stress the fact that war, genocide, and ethnic cleansing do not start with weapons. Before the peace is shattered, before the smell of gun powder infects the air, before mothers weep for their children, the premeditation begins with words. A carefully constructed narrative of dehumanizing the “other” already has been in the works.

Our collective humanity compels us when we hear the words of hate and dehumanization against any group that we must speak up. We must raise our voices. We must not wait until the vile words of hate are directed at us or our group. As history teaches us by the time the dehumanization gets to us, it might be too late.

Aug 04, 202001:09:13
Grand Ethiopian Renaissance Dam and the Trilateral Negotiation: Conversation with Dr. Ashok Swain.

Grand Ethiopian Renaissance Dam and the Trilateral Negotiation: Conversation with Dr. Ashok Swain.

The Nile - famously known as the world’s longest river, it’s name derives from the Greek “Nilos” (Latin Nilos) meaning valley or river. Its basins and paths travel through 11 countries. In Ethiopia, where 86 percent of the water originates, the name “Nile” is foreign. Instead, it is known by the name “Abaye”,

The Nile, or Abaye, has been a source of life from time immemorial. Its power and generosity are embedded in the culture, music, expression, and legend. Abaye is also the vein that connects the people and the land it nourishes.

A giant among the world’s waterways, it rises tall, emerging from the Northern Highlands of Ethiopia. Snaking through the valleys and dry lands, it joins the White Nile in Sudan before continuing its journey to Egypt. This uninterrupted journey is Abaye’s ongoing routine.

No power, no technology, no concrete tower can stop Abaye from its thousands of years’ journey.

Explorers, historians, geographers, and colonial powers all attempted to unlock the mystery and power of Abaye. Beyond the curiosity, the colonial powers also acted as the authority in determining the rules for sharing the water. In line with the overall injustice of colonialism, they arbitrarily - without the presence of representatives from Ethiopia - allocated the amount of water flowing down river on behalf of the colonies. What they did not know was that before their written water agreement, the people of the Nile have been sharing the water with the spirit of friendship and generosity. For the people of the Nile, the spirit of brotherhood is more binding than words written on paper.

However, in recent years particularly following the building of the Grand Ethiopian Renaissance Dam there has been some unfounded concerns in some corners about possible reduction of water reaching their territories. Indeed, climate change and population increase have significantly raised the alarm about water scarcity. In this regard, the Nile Basin countries are no exception.

From its initiation,  the Grand Ethiopian Renaissance Dam project has raised concerns about the flow of the river to countries downstream, particularly to Egypt. Any major development project, regardless of the country or the region, must be sensitive to environmental limits and social impacts.TheGrand Ethiopian Renaissance Dam is no exception. The allocation of water should and must be just and fair for every country involved. Pulling people out of poverty and addressing clean energy needs is also a necessity.

Ultimately, Ethiopia is responsible for its own development. However, it must continue to be a good steward and a good neighbour. These historical and cultural traits of sharing and caring for each other remain unchanged among and between the people of the Nile.

Finding a new framework  that is fair and just is the right way to address this issue. Hence, the solution is in not an outdated colonial document it is rather in the consciousness of free and independent Africa.

Jul 16, 202057:49
ቅዳሜ ጁላይ 18፣2020 በኦታዋ ሰአት አቆጣጠር ከጥዋቱ 10 ሰአት ጀምሮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራ ቡድን ታላቁን የህዳሴ ግድብ በተመለከተ ማብራሪያ ይሰጣል፡፡

ቅዳሜ ጁላይ 18፣2020 በኦታዋ ሰአት አቆጣጠር ከጥዋቱ 10 ሰአት ጀምሮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራ ቡድን ታላቁን የህዳሴ ግድብ በተመለከተ ማብራሪያ ይሰጣል፡፡


ቅዳሜ ጁላይ 18፣2020 በኦታዋ ሰአት አቆጣጠር ከጥዋቱ 10 ሰአት ጀምሮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራ ቡድን ታላቁን የህዳሴ ግድብ በተመለከተ ማብራሪያ ይሰጣል፡፡

ልዩ የፕሮግራም ማስታወቂያ በካናዳ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ

Jul 14, 202040:24
Restorative Justice and Reconciliation: Lessons from South Africa - Dr. Sarah Malotane Henkeman

Restorative Justice and Reconciliation: Lessons from South Africa - Dr. Sarah Malotane Henkeman

Over the last few decades, the theoretical concept as well as the practical application of reconciliation as a remedy in moving post-conflict societies forward has become attractive around the world. As such academic institutions have developed curricula and designed theoretical frameworks and applications. Political leaders proposed the establishment of some form of commission to address historical trauma and past injustices.

In this regard, several countries established commissions to document past atrocities and to propose ways leading in the path of healing. While the overall success of such work is difficult to measure, the minimum bench mark is avoiding retribution and not sustaining the cycle of violence. Certainly, there are several examples of reconciliation processes around the world, one country is often recognized as a success story. South Africa’s traumatic past in which the aparthied system brutalized, marginalized and oppressed the black population while white minority enjoyed economic and political power is a recent memory. Despite this painful history however, South Africa’s oppressed majority chose reconciliation and restorative justice to address past woes. Hence, South Africa remained as an example to the world in designing a reconciliation process that is forward looking.

While we refer to South Africa’s journey of reconciliation, countries are  still grappling to develop a genuine framework that is capable of boldly looking at the past and charting a course for the future.Which pauses numerous questions:

1- How do we measure the success or failures of the reconciliation process?

2- How is reconciliation viewed from the survivors as well as perpetrators perspectives?

3- How do we navigate the emotional, psychological and spiritual dimensions of reconciliation?

4- Is reconciliation possible without economic justice?

On today’s episode we will discuss these and other related questions .

To help us in our quest for answers we have invited Dr. Sarah Malotane Henkeman.

Dr. Sarah Malotane Henkeman is conflict analyst and conflict  resolution practitioner. She wrote and co authored several books. The title of her recent book is Disrupting Denial: Analysing Narratives of Invisible/Visible Violence and Trauma.

Jul 10, 202001:02:47
Episode #16The Larger Context of Black Lives Matter and the Equitable Sharing of the Nile/Abbay Water- Conversation with International Crisis Group Ethiopia Senior Analyst William Davison.

Episode #16The Larger Context of Black Lives Matter and the Equitable Sharing of the Nile/Abbay Water- Conversation with International Crisis Group Ethiopia Senior Analyst William Davison.

The Larger Context of Black Lives Matter and the Equitable Sharing of the Nile/Abbay Water
It is important not to compartmentalize and pigeon hole the Black Lives Matter Movement into some kind of narrowly focused regional Movement. The Black Lives Matter Movement is the continuation and extension of the historical struggle of black people for freedom and justice against colonialism, aparthied and systemic racism. In other words, the Black Lives Matter Movement cannot be separated from the larger struggle of black people around the world.
Indeed, one could argue that colonialism, aparthied and all structural dimensions and exploitations that looted and terrorized Africa has ended. Certainly, they have officially ended. However, the cruel and painful legacy of these oppressive systems still lingers and manifests itself in various forms. One example of this fact is the present implications of how the colonial powers, particularly the British, saw Africa’s natural resources as their own.
The recent tensions and anxieties about the Nile river, which Ethiopian’s call Abbay, has brought this awful legacy of colonialism to the forefront. The British, who colonized Egypt and Sudan from 1899 until 1952, crafted what they called the “Nile Water Agreement”. In this Agreement the British colonial authorities determined “the entire average annual flow of the Nile to be shared among Sudan and Egypt in which Egypt is entitled to 55.5 Billion cubic meters and Sudan 18.5 billion Cubic meters.” What is astonishing about this is the fact 86% of the Nile water originating from Ethiopia didn’t warrant merit to invite Ethiopia at the table or an allocation of a fair share of the water. Which meant Ethiopia was left out of decisions about its own water resource.
It is this injustice and colonial arrogance which is the source of anxieties and tensions between Egypt and Ethiopia in relation to the building of the Grand Renaissance Dam. Ethiopia has the law and the right to develop its natural resources for improving the living standards of its people. Without affecting the livelihood of the Egyptian people. Moreover, the equitable, fair and just sharing of water in the Nile Basin countries is correcting historical injustice and creating a fair and balanced framework where all countries involved can meet the demands and necessities of their people.
So, in talking about and participating in the Black Lives Matter Movement, it is important to have a strong understanding of the larger global and historical context of colonization and exploitation that has been part of the ongoing legacy of white supremacy.
Jul 02, 202001:05:13
Episode#15 ቃል መጠይቅ ከወይዘሮ ሜሮን አሃዱ ጋር፡:ጥቁር አሜሪካውያን የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በመካሄድ ላይ ስላለው የሶስትዮሽ ድርድር ያወጡት መግለጫና ይህም ይሆን ዘንድ የዳያስፖራው አስተዋፅኦ::

Episode#15 ቃል መጠይቅ ከወይዘሮ ሜሮን አሃዱ ጋር፡:ጥቁር አሜሪካውያን የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በመካሄድ ላይ ስላለው የሶስትዮሽ ድርድር ያወጡት መግለጫና ይህም ይሆን ዘንድ የዳያስፖራው አስተዋፅኦ::

Episode#15 ቃል መጠይቅ ከወይዘሮ ሜሮን አሃዱ ጋር፡ጥቁር አሜሪካውያን የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በመካሄድ ላይ ስላለው የሶስትዮሽ ድርድር ያወጡት መግለጫና ይህም ይሆን ዘንድ የዳያስፖራው አስተዋፅኦ::

Jul 01, 202058:23
ጭለማ ብርሃንን ላያገል።ለሃጫሉ ሁንዴሳ መታሰብያ።

ጭለማ ብርሃንን ላያገል።ለሃጫሉ ሁንዴሳ መታሰብያ።

ጭለማ ብርሃንን ላያገል
እንደ ተወርዋሪዋ ኮከብ እንደ ብርሃንዋ ደማቅ ብልጭታ
እንደ ማለዳ ጀምበር እንደ ምታሳይ አብርታ
ብልጭ ብለህ ለቅፅበት ምንድነው እንዲህ መለየት
ኧረ ተው ወንድሜ እባክህ
ምነው ነፈግከን አንደበት
ገና ድምፅህን ሳንጠግበው
የዜማህን አንጉርጉሮ
ምነዉ አሸለብክ ወንድምየ
አወይ የጊዜ ክፋቱ
አወይ ክፉ ቀን ዘንድሮ
ይብላኝ እንጅ ምንም አልል
ጭለማ ብርሃንን ላያገል፡፡

የሰላም መድረክ ኢትዮጵያ
ሰኔ 23፣ 2012
Jun 30, 202003:14
Episode #14"Dear Egypt" Conversation with Meklit Berihun. Communicating across emotionally charged landscapes.

Episode #14"Dear Egypt" Conversation with Meklit Berihun. Communicating across emotionally charged landscapes.

By Meklit Berihun
My dear, how are you holding up in these trying times? I hope you are faring well as much as one can given the circumstances. And I pray we will not be burdened with more than we can bear and that this time will soon come to pass for the both of us.
Dearest, I hear of your frustration about the progress—or lack thereof—on the negotiations over my dam. That is a frustration I also share. I look forward to the day we settle things and look to the future together. Beloved, though your approach has recently metamorphosed in addressing your right to our water—officially stating you never held on to any past agreements—the foundation, that you do not want to settle for anything less than 66 percent of what is shared by 10 of your fellow African states, remains unchanged. I must be honest: I cannot fathom how you still hold on to this. Both you and I know the underlying factor of the 1959 agreement birthed in 1929. It was for neither of our needs except that of your past colonizer: cotton and the Suez Canal. Now, what troubles me is how you can hold on to something whose origins—colonization—you so despised. When your cherished Abdel Halim Hafez roared:
“قلنا هنبنى وادى احنا بنينا السد العالى
يا استعمار بنيناه بايدينا السد الع “,
“we said we will build, and we built the high dam…
O colonizer, we built it with our own hands”
Were not those words the very sentiment of everyone in the 60s and 70s? The celebration of your emancipation that started in 1922 and culminated in the (re-)rise of your self-sufficiency via your High Aswan Dam? I applauded your achievements then like I still do for you continuously shape your path. My dear, now, what I do not get is how you can cherry-pick among the worst of what is left for us from the time we were scrambled over. I cannot, once again, fathom what keeps you holding on to this entitlement that you were bountied with when the rest of your then eight co-riparians were in no position to speak up and challenge for what was—and still is—rightfully ours as well. Perhaps it is fear, beloved.
I know you fear the waters will decrease during my filling period and it will affect you. And know I am in no denial of that and your fear is understandable. Nonetheless, this time around, I believe you should share carrying the burden that I have done for thousands of years. And I know you can. The privilege nature bestowed upon you—via gravity—has made you the sole proprietor of the Nile for long and made you better-off than any of your riparian neighbors; enough to see you through the potential effects of my dam’s filling.
But please, do not take my stand as if I bear any ill-will towards you, it is in fact on the contrary. Remember when your son Sadat visited Jerusalem in 1977 in a bleak protest to your Arab compatriots? That was you saying “I will once more define my destiny” even with the risk of defying the status quo, that, now and then, you have to separate yourself from the herd. I am, in a way and in my way, following in your footsteps in that aspect. Even if I initially stood alone on the quest to put our water to use, which makes up the majority of what I have not only in volume but also in the amount of my land it takes to be brought to life, I said, perhaps, this is a journey I have to start alone. I have started it and I will see it through.

But like you should take some credit for—the once-unimaginable—your Arab compatriots’ relations with the Israelis (albeit in the disguise of no formal diplomatic relation), so do I give myself a bit of credit in motivating not only our other riparian neighbors but also you in acknowledging the necessity and fairness of using our water together. You took a bold leap of faith out of your accustomed privilege in signing the Declaration of Principles in which you acknowledged the significance of our water as a source of livelihood and development not only for you but for me as well.

Full article is available here: https://www.ethiopia-insight
Jun 29, 202001:05:08
Episode# 13- ህዳሴና አስዋን

Episode# 13- ህዳሴና አስዋን

ህዳሴና አስዋን
Jun 27, 202001:38:34
Episode# 13- ዓባይ/ Abbay says "My name is Africa"

Episode# 13- ዓባይ/ Abbay says "My name is Africa"

My Name is Africa
A poem about Abbay or elsewhere known as Nile. The poem is written by the greatest Ethiopian Poet Laureate Tsegaye Gebremedhin.
Jun 19, 202011:58
Episode#12 የፕሮፋይል ፎቶአችንን በህዳሴ ግድብ ፎቶ በመለወጥ ድጋፋችንና አንድነታችንን እናሳይ!!

Episode#12 የፕሮፋይል ፎቶአችንን በህዳሴ ግድብ ፎቶ በመለወጥ ድጋፋችንና አንድነታችንን እናሳይ!!

የፕሮፋይል ፎቶአችንን በህዳሴ ግድብ ፎቶ በመለወጥ ድጋፋችንና አንድነታችንን እናሳይ!!
Jun 17, 202001:42
Episode#11 በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አደጋ በተመለከተ ከዶክተር ስለሺ ጌታሁንና ከዶክተር ሰለሞን ክብረት ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

Episode#11 በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አደጋ በተመለከተ ከዶክተር ስለሺ ጌታሁንና ከዶክተር ሰለሞን ክብረት ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

ጣና
Jun 16, 202001:33:22
Episode#10- Anti-Black Racism and the Global Resistance- Conversation with two young Activists Amrawit Sillasie and Nathanael Raeuschel

Episode#10- Anti-Black Racism and the Global Resistance- Conversation with two young Activists Amrawit Sillasie and Nathanael Raeuschel

Anti-Black Racism and the Global Resistance.

Jun 16, 202001:03:21
Episode#9- Conversation with Dr. Camilla Orjuela Lecturer& Researcher,Director of PhD studies in Peace and Development Research. University of Gothenburg. Transitional Justice & Reconciliation

Episode#9- Conversation with Dr. Camilla Orjuela Lecturer& Researcher,Director of PhD studies in Peace and Development Research. University of Gothenburg. Transitional Justice & Reconciliation

Transitional Justice and Reconciliation 

 In recent years, nations have been tilting towards restorative forms of justice instead of retributive to exorcise the demons of the past and move from a traumatized history into a place where healing and a shared common future is possible. In this regard, over the past thirty years, several countries, such as Canada, Chile, Ecuador, Ghana, Guatemala, Kenya, Liberia, Morocco, Philippines, Rwanda, Sierra Leone, South Africa and South Korea, among others, established Truth and Reconciliation Commissions (with slight variations of the names). The line of reasoning for such an approach has been that restorative justice would provide greater healing and future harmony than retributive justice that errs on the side of punitive measures. Forgiveness is a process, not an utterance Evolutionary biologists believe that both revenge and forgiveness are ‘built-in’ features of human nature. At the same time, they also emphasize the importance of the context and factors that influence the decision in choosing one over the other. While it is understood that each one of these actions have emotional underpinnings, they lead towards utterly different results. It is very important to recognize that forgiveness is not simply the utterance of words. Rather, it is an outcome of emotional, spiritual and psychological soul searching. In fact, if we limit forgiveness to the expression of a few words, we may have misunderstood the heavy burden and true meaning of it. While forgiveness from the survivors’ perspective is intimately a personal matter of healing and recovery, it also comes with a heavy responsibility of rehabilitating and re-humanizing the perpetrator. It is about recovering one's humanity which was dislocated in the process of harming the other. While reconciliation of national scope has the nature of a collective journey, forgiveness remains a personal narrative wrestling with its own physical, emotional and spiritual pain. Without forgiveness, we remain hostages to the person who harmed us. We are bound with chains of bitterness. Until we can forgive the person who harmed us, that person will hold the keys to our happiness; that person will continue to be our tormentor. When survivors are able to forgive, they take back control of their own fate and our feelings. They emerge as their own liberators. Forgiveness, in other words, is the best form of self-interest. This is true both spiritually and scientifically. We don’t forgive to help the other person. We don’t forgive for others. We forgive for ourselves. On the other hand, as the American theologian Reinhold Niebuhr put it ‘forgiveness is the final form of love.’ Forgiveness gives us the power for a new journey. This power is a product of the admission of wrongdoing and the contemplative willingness to forgive. If forgiveness is the highest form of love, then it couldn’t come easy. For love is not just an expression of words. In the end, forgiveness is not an intellectual exercise rather it is a personal narrative that could only be expressed through and from the heart. A survivor cannot be forced to forgive. However, she/he can be given a facilitated process that offers the option of forgiving. More importantly, forgiveness is not a transactional practise where one is on the giving end the other is there to receive. Instead, it is a common journey on a shared path with its ultimate destination of healing and peace.

Jun 15, 202001:00:39